https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/4842
የመከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ መቀለ ሪፈራል ሆስፒታል ግንባታ ፕሮጀከት አገልግሎት የሚዉል የ ብረት ኣቅረቦት እና ገጠማ ግዥ ለመፈፀም ህጋዊ ተወዳዳሪዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ በሰብ ኮንትራት ለማሰራት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ዓርቢ ነሓሰ 25, 2010 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ ጳጉሜን 2, 2010 09:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ ጳጉሜን 2, 2010 09:30 ከሰአት
  • ምድብ: ሰራሕቲ ሓፂነ መፂን/

1 ተጫራቾች በዘርፉ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸዉ የዘመኑን የግብር የከፈሉ እና ለተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸዉ

2 ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሚያቀርቡት ገንዝብ በተጫራቾች መመሪያ ቁጥር 7.3 እና 7.4 በተጠቀሰዉ መሠረት መሆን አለበት

3 ተጫራቾች የሚሠሩት የሥራ መጠን እንደ ኣስፈላጊነቱ ሊጨምርም ሊቀንስም ይችላል

4 ተጫራቾች የሚወዳደሩበት ዋጋ በታሸገ ኤንቨሎፕ ከ ነሓሰ 25/2010 ዓም እስከ ጰጉሜን 2/2010 ዓም ከሰዓት 9:00 ድረስ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

5 ጨረታዉ ጰጉሜን 2/2010 ዓም 9:30 ከሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በፕሮጀክቱ ይከፈታል

6 ፕሮጀክቱን ጨረታዉ በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

7 የጨረታ ተጫራቾች የማይመለስ 100 ብር በመክፈል መግዛት ይችላሉ

የመከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ የመቀሌ ሪፈራል ሆስፒታል ፕሮጀከት ስልክ ቁጥር 09117689 02 /0913151440 / 0914 402413