የኢትዩጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የልማትና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን የትግራይ ኣህጉር ስብከት ልማት ማስተባበሪያ ፅህፈት ቤት የዘላቂ ቤት የቤተክርስትያን ደን ልማትና የህ/ሰብ ኑሮ ማሻሽያ ፕሮጀክት ለማይ ኣንበሳ ኪዳነ ምህረት ገዳም ኣጎልግሎትየሚዉል በናፍጣ የሚሰራ ወፍጮ ባለ 60 ቻንሲ እና ሌሎች ኣስፈላጊ የሆኒ ግብኣቶች ለመግዛት ስለሚፈልግ ለጨረታዉ የተዘጋጀ ዝርዝር ሰነድ /ስፔስፊኪሽን/ መሰረት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተጫራቾችን ይፈልጋል፡፡
ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ሰነ 25, 2012 4:00 ቅ/ሰዓት (ሓሊፉ)
ቦታ መቐለ