ኣንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ ኣ.ማ ሰሜን ሪጅን ፅ/ቤት በስሩ ለሚገኙ24 /ሃያ ኣራት/ ኣዳዲስ ቅርንጫፎች በዘርፍ በተሰሩ ድርጅቶች በኣልሙኒየም ወይም በሜታል ኣር ኤስ ኤች ( RSH) የጥበቃ ቤት (SENTRY BOX ) በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል።ስለሆነም
  • Posted Date: ቀዳሜ ጥቅምት 1, 2012 (over 4 years ago)
  • Closing Date: ቀዳሜ ጥቅምት 8, 2012 03:00 Morning (closed)
  • Bid Bond:2%
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:100.00
  • Bid Opening Date: ቀዳሜ ጥቅምት 8, 2012 04:00 Morning
  • Metals Works/ Aluminium Products and Works/
  • Print
  • Pdf

1 በዚሀ ጨረታ ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች ኣንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ ኣ.ማ ሰሜን ሪጅን ፅ/ቤት በግንባር በመቅረብ ጨረታው ከወጣበት ቀን 30/01/2012ዓ/ም -08/02/2012 ዓ/ም በባንኩ የተዘጋጀ የጨረታ ዝርዝር መግለጫ እና የጨረታ ሰነድ ቀይ መስቀል ፊት ለፊት የሚገኘው የኣንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ ኣ.ማ የሰሜን ፅ/ቤት ኣንደኛ ፎቅ ላይ የጨረታ ሰነዱ በብር 100( መቶ) መግዛት ይቻላል።

ማሟላት ያለባቸው መስፈርቶች

1 ውል ማሰር የሚችል

2 የ2011 ዓ/ም የታደሰ ንግድ ፍቃድና የቫት ሰርቲፊኬት የመስከረም ወር ቫት የከፈለ መሆኑን ማረጋገጫ (ቫት ዲክላርስዮን) እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያለው።

3 ዋጋው ቫት ያካተተ መሆኑን እና ኣለመሆኑን መግለፅ ኣለበት። ካልተገለፀ ዋጋው ከነቫቱ እንደሆነ ተደርጎ ይወስዳል።

4 ለጨረታው ማስከበሪያ የሚሆን 2% በባንክ የተመሰረተ ሲፒኦ ብቻ ማሰያዝ ኣለባቸው።

6 ጨረታው የሚከፈትበት ቀን 08/02/2012ዓ/ም 3:00 ሰዓት ተዘግቶ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪል በተገኙበት በ 4:00 ይከፈታል።

7 የጨረታ መክፈቻ ቀን ተጫራቾች ባይገኙም ይከፈታል።

8 ተጫራቾች ለሚያቀርበው ዋጋ ኣስፈላጊ ዶክመንት በታሸገ ፖስታ ወደ ተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ኣለበት።

9 ባንኩ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታው በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለበለጠ መረጃ በስ.ቁ 0344-400648/0342-415405

Backs
Tender Category