https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/8854
ኣንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ ኣ.ማ ሰሜን ሪጅን ፅ/ቤት በስሩ ለሚገኙ24 /ሃያ ኣራት/ ኣዳዲስ ቅርንጫፎች በዘርፍ በተሰሩ ድርጅቶች በኣልሙኒየም ወይም በሜታል ኣር ኤስ ኤች ( RSH) የጥበቃ ቤት (SENTRY BOX ) በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል።ስለሆነም
  • የተለቀቀበት ቀን: ቀዳም ጥቅምቲ 1, 2012 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ቀዳም ጥቅምቲ 8, 2012 03:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:2%
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ቀዳም ጥቅምቲ 8, 2012 04:00 ጥዋት
  • ምድብ: ሰራሕቲ ሓፂነ መፂን/ ስራሕቲ ኣልሙኒየምን ኣቁሑትን/

1 በዚሀ ጨረታ ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች ኣንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ ኣ.ማ ሰሜን ሪጅን ፅ/ቤት በግንባር በመቅረብ ጨረታው ከወጣበት ቀን 30/01/2012ዓ/ም -08/02/2012 ዓ/ም በባንኩ የተዘጋጀ የጨረታ ዝርዝር መግለጫ እና የጨረታ ሰነድ ቀይ መስቀል ፊት ለፊት የሚገኘው የኣንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ ኣ.ማ የሰሜን ፅ/ቤት ኣንደኛ ፎቅ ላይ የጨረታ ሰነዱ በብር 100( መቶ) መግዛት ይቻላል።

ማሟላት ያለባቸው መስፈርቶች

1 ውል ማሰር የሚችል

2 የ2011 ዓ/ም የታደሰ ንግድ ፍቃድና የቫት ሰርቲፊኬት የመስከረም ወር ቫት የከፈለ መሆኑን ማረጋገጫ (ቫት ዲክላርስዮን) እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያለው።

3 ዋጋው ቫት ያካተተ መሆኑን እና ኣለመሆኑን መግለፅ ኣለበት። ካልተገለፀ ዋጋው ከነቫቱ እንደሆነ ተደርጎ ይወስዳል።

4 ለጨረታው ማስከበሪያ የሚሆን 2% በባንክ የተመሰረተ ሲፒኦ ብቻ ማሰያዝ ኣለባቸው።

6 ጨረታው የሚከፈትበት ቀን 08/02/2012ዓ/ም 3:00 ሰዓት ተዘግቶ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪል በተገኙበት በ 4:00 ይከፈታል።

7 የጨረታ መክፈቻ ቀን ተጫራቾች ባይገኙም ይከፈታል።

8 ተጫራቾች ለሚያቀርበው ዋጋ ኣስፈላጊ ዶክመንት በታሸገ ፖስታ ወደ ተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ኣለበት።

9 ባንኩ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታው በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለበለጠ መረጃ በስ.ቁ 0344-400648/0342-415405