ሞሓ የለስላሳ መጠጦች ኢንዱስትሪ ፋብሪካ የተጋቡ እና ያገለገሉ ልዩ ልዩ ዕቃዎች በጨረታ ለመሸጥ ይፈልጋል
  • Posted Date: ኣርብ ግንቦት 5, 2008 (over 8 years ago)
  • Closing Date: ኣርብ ግንቦት 12, 2008 06:00 Afternoon (closed)
  • Bid Bond:
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:
  • Bid Opening Date: ኣርብ ግንቦት 12, 2008 06:00 Afternoon
  • Wood and Wood Work/
  • Print
  • Pdf

ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተካታታይ የስራ ቀናት ዉስጥ ኣክሱም ሆቴል ፊት ለፊት በሚገኘዉ መቐለ ፔፕሲኮላ ፈብሪካ ፋናንስ መምርያ ቢሮ ቁጥር 15 እየቀረቡ ብር ሃምሳ ከፍለዉ ሠነድ በመዉስድና ዕቃዎቹ በመመልከት የሚገዙበት ዋጋ በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ በማድረግ ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀዉ ዉስጥ በመከተተት መወዳደር ይችላሉ

ጨረታዉ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10 የስራ ማለትም ግንበት 12/2008 ዓ/ም ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ከቀኑ 9:00 ሰዓት በግዢ እነ ክምችት መምርያ ቢሮ ዉስጥ ይከፈታል

ድርርጅቱ የተሻለ ኣመራጭ ካገኘ በጨረታዉ አይገደድም

Backs
Tender Category