ሞሓ የለስላሳ መጠጦች ኢንዱስትሪ ፋብሪካ የተጋቡ እና ያገለገሉ ልዩ ልዩ ዕቃዎች በጨረታ ለመሸጥ ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ኣርብ ግንቦት 5, 2008 (ከ 8 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ኣርብ ግንቦት 12, 2008 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ኣርብ ግንቦት 12, 2008 06:00 ከሰአት
  • ዕንፀይቲን ስራሕቲ ዕንፀይቲ/
  • Print
  • Pdf

ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተካታታይ የስራ ቀናት ዉስጥ ኣክሱም ሆቴል ፊት ለፊት በሚገኘዉ መቐለ ፔፕሲኮላ ፈብሪካ ፋናንስ መምርያ ቢሮ ቁጥር 15 እየቀረቡ ብር ሃምሳ ከፍለዉ ሠነድ በመዉስድና ዕቃዎቹ በመመልከት የሚገዙበት ዋጋ በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ በማድረግ ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀዉ ዉስጥ በመከተተት መወዳደር ይችላሉ

ጨረታዉ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10 የስራ ማለትም ግንበት 12/2008 ዓ/ም ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ከቀኑ 9:00 ሰዓት በግዢ እነ ክምችት መምርያ ቢሮ ዉስጥ ይከፈታል

ድርርጅቱ የተሻለ ኣመራጭ ካገኘ በጨረታዉ አይገደድም

መመለስ
የጨረታ ምድብ