https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/1624
ሞሓ የለስላሳ መጠጦች ኢንዱስትሪ ፋብሪካ የተጋቡ እና ያገለገሉ ልዩ ልዩ ዕቃዎች በጨረታ ለመሸጥ ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ዓርቢ ጉንበት 5, 2008 (ከ 9 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ ጉንበት 12, 2008 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ ጉንበት 12, 2008 06:00 ከሰአት
  • ምድብ: ዕንፀይቲን ስራሕቲ ዕንፀይቲ/

ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተካታታይ የስራ ቀናት ዉስጥ ኣክሱም ሆቴል ፊት ለፊት በሚገኘዉ መቐለ ፔፕሲኮላ ፈብሪካ ፋናንስ መምርያ ቢሮ ቁጥር 15 እየቀረቡ ብር ሃምሳ ከፍለዉ ሠነድ በመዉስድና ዕቃዎቹ በመመልከት የሚገዙበት ዋጋ በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ በማድረግ ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀዉ ዉስጥ በመከተተት መወዳደር ይችላሉ

ጨረታዉ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10 የስራ ማለትም ግንበት 12/2008 ዓ/ም ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ከቀኑ 9:00 ሰዓት በግዢ እነ ክምችት መምርያ ቢሮ ዉስጥ ይከፈታል

ድርርጅቱ የተሻለ ኣመራጭ ካገኘ በጨረታዉ አይገደድም