መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ መቀለ ሪፌራል ሆስፒታል ፕሮጀክት ያገለገሉ የኬብል መጠቅለያ ጣዉላ ፣ ቁርጭራጭ እንጨት ፣ ቁርጭራጭ የኣርማታ ብረት ፣ ቅርጭራቅጭ ቆርቆሮ ኣወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ቀዳም ጥሪ 30, 2012 (ከ 4 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሰሉስ የካቲት 3, 2012 04:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:500.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:50.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰሉስ የካቲት 3, 2012 04:30 ጥዋት
  • ካልኦት ዝሽወጡ/ ዘገልገሉ ኣቅሑት መሸጣ/
  • Print
  • Pdf

1 የጨረታ ሰነድ 50 ብር ከፍለዉ ከፕሮጀክቱ መዉሰድ የሚችሉ

2የጨረታ ማስከበርያ የሚሆን በጥሬ ገንዘብ ብር 500.000 ማስያዝ የሚችሉ

3 ጨረታዉ ከዛሬ 28/05/2012እስከ 03/06/2012ዓ/ም ድረስ የሚቆይ ስሆን ጨረታዉ የሚዘጋበት 03/06/2012ዓ/ም 4፡00 ሰዓት ላይ ሲሆን የሚከፈተዉ በዚ ዕለት 4፡30 ይሆናል

4 ኣሸናፊ የሆነ ድርጅት ያሸነፈበት ዕቃ በ2 ቀናት ዉስጥ ማንሳት የሚችል

5 ድርጅቱ የተሻለ ኣማራጭ ከገኝ ጨረታዉ በከፊልም ሆነ በምሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ ማብራርያ 09 11 97 42 28

መመለስ
የጨረታ ምድብ