https://tenders.milkta.com/ti/tenders/display/10426
መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ መቀለ ሪፌራል ሆስፒታል ፕሮጀክት ያገለገሉ የኬብል መጠቅለያ ጣዉላ ፣ ቁርጭራጭ እንጨት ፣ ቁርጭራጭ የኣርማታ ብረት ፣ ቅርጭራቅጭ ቆርቆሮ ኣወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ቀዳም ጥሪ 30, 2012 (ልዕሊ 6 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ሰሉስ የካቲት 3, 2012 04:00 ቅደሚ ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:500
  • ቦታ:መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:50
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ሰሉስ የካቲት 3, 2012 04:30 ቅደሚ ሰዓት
  • መደብ: ካልኦት ዝሽወጡ/ ዘገልገሉ ኣቅሑት መሸጣ/

1 የጨረታ ሰነድ 50 ብር ከፍለዉ ከፕሮጀክቱ መዉሰድ የሚችሉ

2የጨረታ ማስከበርያ የሚሆን በጥሬ ገንዘብ ብር 500.000 ማስያዝ የሚችሉ

3 ጨረታዉ ከዛሬ 28/05/2012እስከ 03/06/2012ዓ/ም ድረስ የሚቆይ ስሆን ጨረታዉ የሚዘጋበት 03/06/2012ዓ/ም 4፡00 ሰዓት ላይ ሲሆን የሚከፈተዉ በዚ ዕለት 4፡30 ይሆናል

4 ኣሸናፊ የሆነ ድርጅት ያሸነፈበት ዕቃ በ2 ቀናት ዉስጥ ማንሳት የሚችል

5 ድርጅቱ የተሻለ ኣማራጭ ከገኝ ጨረታዉ በከፊልም ሆነ በምሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ ማብራርያ 09 11 97 42 28