ድርጅታችን ከቢረ ኢንተርፕራይዝ ሃ.የተ የግል ማሕበር ማጋርመንት ቴክስታይል ፋብርካ ድርጅቱ የፅዳት ኣጎልግሎት የሚሰጡ ድርጅቶች ኣወዳድሮ ዉል ኣስሮ ለማሳራት ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ሰሉስ ሕዳር 9, 2012 (ልዕሊ 4 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ሰሉስ ሕዳር 16, 2012 09:00 ደ/ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:20000.00
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:100.00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ሰሉስ ሕዳር 16, 2012 09:30 ደ/ሰዓት
  • ናይ ንፅህናን ፅሬትን ኣገልግሎት/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

1 ተጫራቶች ህጋዊ የታደሰ ንግድ ፍቃድ እና የሀገር ዉስጥ ገቢ የግብር የከፈሉ

2  የጨረታ ሰነድ የ6ማይመለስ ብር 100 በመክፈል ጨረታ ማስታወቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 8 ተከታታይ የሥራ ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት መቐለ ኩሓ በሚገኝዉ ማጋርመንት ቴክስታይል ፋብሪካችን ቅጥር ግቢ የጨረታ ሰነድን መግዛት ይችላሉ

3 ጨረታ የሚቆይበት ግዜ እ.አ.ኣ ከ 16/11/2019ዓ/ም እስከ  26/11/2019 ዓ/ምፈ ይሆናል

4 የጨረታዉ አሸናፊ ጠቅላ የሰዉ ሃይል ወጪና ለፅዳት የሚያስፈልጉት እቃዎች በገራሱ የሚሸፍን ይሆናል

5 የጨረታ ማስከበርያ ብር 20000.00 በስፒኦ ከጨረታዉ ሰነድ ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል

6 የ ጨረታ ኣሸናፊ ከመስርያ ቤቱ ጋር ዉል ከፈረመበት ቀን ጀምሮ በ5 ተካታይ የሥራ ቀናት ዉስጥ ወደ ስራ መግባት ይኖርበታል

7 ጨረታዉ በዘጠነኛዉ የስራ ቀን ወይም በ 26/11/2012ዓ/ም/ፈ ከቀኑ 9፡00 ሰኣት ተዘግቶ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪላቸዉ በተገኝበት በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ 9፡30 ሰኣት ይከፈታል

8 መስርያ ቤቱ የታሻለ ኣማራጭ ካገኝ ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለተጨማሪ ማብራርያ 03 44 42 01 88  

ድሕሪት
ጨረታ መደብ