የመከላኪያ ኮስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለመቀሌ ሪፈራል ሆስፒታል ግንባታ ፕሮጀክት አገልግሎት የሚዉል የ 115 ሜትር ኬቡ የፈሳሽ ማጠራቀሚያ 115 m3 Spetic Tank ግንባታ ሥራ ግዥ ለመፈፀም ህጋዊ ተወዳዳሪዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ በሳብ ኮንትራት ለማሰራት ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ሮብ መስከረም 14, 2012 (ልዕሊ 4 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ሰኞ መስከረም 19, 2012 08:00 ደ/ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:100.00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ሰኞ መስከረም 19, 2012 08:30 ደ/ሰዓት
  • ገዛውቲን ሕንፃ ስራሕቲን/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

1 ተጫራቾች በዘርፉ GC ወይም BC ደረጃ 8 እና ከዛ በላይ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸዉ የዘመኑ ግብር የከፈሉ እና ለተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸዉ

2 ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሚያቀርቡት ገንዝብ በተጫራቾች መመሪያ ተራ ቁጥር 7.2 እና 7.3 በተጠቀሰዉ መሠረት መሂን አለበት

3 ተጫራቾች በዘርፉ ስለመስራታቸዉ የመልካም ሥራ ኣፈፃፀም ከ ዉለታ እና የክፍያ ሰነድ የተዘናዘበ ማቅረብ የሚችሉ

4 ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በታሸገ ፖስታ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን መስከረም 12/2012 ዓም ጀምሮ እስከ መስከረም 19/2012 ዓም 8:00 ሰዓት ድረስ ዋጋችሁን ማስገባት ይጠበቅባሃል

5 ጨረታዉ መስከረም 19/2012 ዓም 8:30 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል

6 የጨረታ ሰነዱን ተጫራቾች የማይመለስ 100 ብር በመክፈለ ከፕሮጀክቱ መዉሰድ ይችላሉ

7 ፕሮጀክቱ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መበቱ የተጠበቀ ነዉ

ስልክ ቁጥር 091470901 / 0909363391 ምድረገነት ኣዋሽ ካምፕ አጠገብ

ድሕሪት
ጨረታ መደብ