ለተማሪዎች አገልግሎት የመዉሉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ዕቃዎች በጨረታ ለመግዛት ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ኣርብ መስከረም 21, 2008 (ልዕሊ 8 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ሰኞ ጥቅምት 1, 2008 06:00 ደ/ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን:
  • ናይ ፅሕፈት መሳሪሕታተት/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

የዕቃዉ ዓይነት

  • ሲነርላይን ደብተር ባለ 50 ሉክ ፕላስቲክ መሸፈኛ
  • እስክርቢቶ አርጅናል ኬንያ
  • ብርድልብስ ቱሩ ላቭ 200 X 240

1 ሕጋዊ ንግድ ፍቃድ ያለዉና በ 2007 ዓ/ም የታደሰ

2 የ2007 ዓም ግብር የከፈለ እና ቫት ተመዝጋቢ የሆነ

3 ጨረታዉ 28/01/2008 ዓም በ 6ሰዓት ይዘጋል

4 ጨረታዉ በ 01/2/2008 በ 2:00 ሰዓት በተጫረቾች ፊት ይከፈታል

5  አሸናፊ ጨረታዉ ከተከፈተበት ቀን ጀምሮ በ 6 ቀናት ዉስጥ ማቅረብ የሚችል

6 ጨረታዉ ሰነድ ከመቀሌ ህ/መ/ማዕከል (ማይዱባ ) 05 ቀበሌ ብር 10 በመክፈል መዉሰድ ይችላል

7 ድርጅቱ ጨረታዉ በሙሉ ይሁን በከፊል የመሰረዝ መብቱ አለዉ

ድሕሪት
ጨረታ መደብ