በትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የዕቅድና ፋይናንስ ቢሮ በክልሉ ለሚገኙ ወረዳዎችና ለክልል ሴክተሮች አገልግሎት የሚውል ሞተር ሳይክል በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ሓሙስ ጥቅምት 22, 2011 (ልዕሊ 5 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: በ15ኛው ቀን 8፡00 ሰዓት
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:ኣልተጠቀሰመ
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:150.00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: በ15ኛው ቀን 8፡30 ሰዓት
  • ዕድጊት ሞተርሳይክል/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

በትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የዕቅድና ፋይናንስ ቢሮ በክልሉ ለሚገኙ ወረዳዎችና ለክልል ሴክተሮች አገልግሎት የሚውል ሞተር ሳይክል በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ስለሚፈልግ የጨረታውን ዝርዝር መመሪያ የማይመለስ ብር 150.00/አንድ መቶ ሃምሳ ብር/ በመክፈል የዋጋ ማቅረቢያ ሰነድና የጨረታ መመሪያ ከቢሮ ቁጥር 2.01/2.19 በመውሰድ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 15ኛው ቀን ድረስ  ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን እስከ 8፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት የሚችሉ ሲሆን ጨረታው 8፡00 ሰዓት ታሽጎ 8፡30 ሰዓት ይከፈታል፡፡ ቢሯችን የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር-0344415291፣ወይም 0344415152 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

ድሕሪት
ጨረታ መደብ