https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/5172
በትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የዕቅድና ፋይናንስ ቢሮ በክልሉ ለሚገኙ ወረዳዎችና ለክልል ሴክተሮች አገልግሎት የሚውል ሞተር ሳይክል በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ ጥቅምቲ 22, 2011 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሰሉስ ሕዳር 11, 2011 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:ኣልተጠቀሰመ
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:150.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰሉስ ሕዳር 11, 2011 06:00 ከሰአት
  • ምድብ: ዕድጊት ሞተርሳይክል/

በትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የዕቅድና ፋይናንስ ቢሮ በክልሉ ለሚገኙ ወረዳዎችና ለክልል ሴክተሮች አገልግሎት የሚውል ሞተር ሳይክል በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ስለሚፈልግ የጨረታውን ዝርዝር መመሪያ የማይመለስ ብር 150.00/አንድ መቶ ሃምሳ ብር/ በመክፈል የዋጋ ማቅረቢያ ሰነድና የጨረታ መመሪያ ከቢሮ ቁጥር 2.01/2.19 በመውሰድ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 15ኛው ቀን ድረስ  ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን እስከ 8፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት የሚችሉ ሲሆን ጨረታው 8፡00 ሰዓት ታሽጎ 8፡30 ሰዓት ይከፈታል፡፡ ቢሯችን የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር-0344415291፣ወይም 0344415152 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡