ድርጅታችን ኤፍ አስ ኤ ትሬዲንግ ፒኤልሲ በመሰቦ ኣካባቢ የመኪና ፊልትሮ ማምረቻ ፋብሪካ ለመግንባት ፍቃድ አዉጥቶ የፋብሪካዉን ግንባታ ለማካሄድ በዝግጅት ላይ ይገኛል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ረቡዕ ነሓሰ 2, 2010 (ልዕሊ 6 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ሓሙስ ነሓሰ 10, 2010 09:29 ደ/ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:100000.00
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ሓሙስ ነሓሰ 10, 2010 09:30 ደ/ሰዓት
  • ገዛውቲን ሕንፃ ስራሕቲን/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

1 ከደረጃ 5 በላይ ፍቃድ ያለዉ መሆን አለበት

2 ቲን ናምበር ያለዉ እና ቫት ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል

3 የ2010 ዓም የታደሰ ንግድ ፈቃድ

4 ከዚህ በፉት ተመሳሳይ የፋብሪካ ግንባታ ስራ የሰረና ከኣንድ በላይ ህጋዊ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል

5 የወሩ ቫት ዲክላራሲዩን

6 ተወዳዳሪዎች የጨረታ ሰነድ የሚቀርቡበት ቀን 28/11/2010 ዓም እስክ 10/12/2010 ዓም ሆኖ ሰነዱ በሰም በታሸገ ፖስታ መሆን አለበት

7 የመወዳደሪያ ሰነዱ 10/ 12/ 2010 ዓም ከሰዓት ቦሃላ 9:30 ተወዳደሪዎች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል

8 የጨረታ ሰነዱ ፋይናሽልና ቴክኒካል እና ኦርጅናል ኮፒ ተብሎ ለየብቻዉ በሰም በታሸገ ፖስታ መቅረብ አለበት

9 100000 ስፒኦ ማስያዝ የሚችል

10 አሸናፊ የሆነ ኮንትራክተር የዉል ማስከበሪያ በ ስፒኦ ወይም በባንኪ ጋራንቲ ያሸነፈበት ጠቅላላ ዋጋ 25 ማስያዝ የሚችል መሆን አለበት

11 ድርጅታችን የተሻለ ኣመራጭ ካገኘ ጨረታዉን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

12 ከላይ የተገለፀዉን መስፈርት የምታማሉ ተጫራቾች የጨረታ ደኩመንት ከጊልስ የዉሃ ጉድጎድ ቁፋሮ ድርጅት ከኣክሱም ሆቴል ከፍ ብሎ የሚገኘዉ ኮንደሚንየም መግዛት ትችላላችሁ

13 ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 0914734817 

ድሕሪት
ጨረታ መደብ