ድርጅትታችን መከላኪያ ኪንስትራክሽን ኢንተርፕራዝ ፕሮጀክት በመቀሌ ከተማ ዳዕሮ አከባቢ ለሚያስገነባዉ የጋራ መኖሪያ ኣፓርታማ ግንባታ የሚዉል ሎደር ተከራይቶ ለማሰራት ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ሰኞ ሰኔ 18, 2010 (ልዕሊ 6 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ኣርብ ሰኔ 22, 2010 04:00 ቅደሚ ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ኣርብ ሰኔ 22, 2010 04:30 ቅደሚ ሰዓት
  • ማሽነሪ ክራይ/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ
  • ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለፀዉን መመዘኛ የምታማሉ አካራዩች ሎደሩ ለሰዓት የምታከራዩበትን ዋጋ ከቫት በፊት ወይም ከቫት በሃላ በመጥቀስ መወዳደር ትችላላቹ

1 በዘርፉ ንግድ ፍቃድ ያላቸሁ

2 የታደሰ የንግድ ፍቃድ ማቅረብ የምትችሉ

3 ቫት ተመዝጋቢ የሆናችሁ

4 የዘመኑ ግብር የከፈላችሁ

5 በጣም ጥሩ የሆነ አቅም ያለዉ 3m3 መጫን የሚችል ሎደር ማቅረብ የምትችሉ

6 ጨረታዉ ተጫራቾች ወይንም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት 22/10/2010 ዓም ከቀኑ 4:00 ተዘግቶ በዛዉ ቀን 22/10/2010 ዓም ከቀኑ 4:30 ሰዓት ይከፈታል

7 ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉ ወይንም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለተጨማሪ ማብራሪያ 0348990357 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ

ድሕሪት
ጨረታ መደብ