https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/4676
ድርጅትታችን መከላኪያ ኪንስትራክሽን ኢንተርፕራዝ ፕሮጀክት በመቀሌ ከተማ ዳዕሮ አከባቢ ለሚያስገነባዉ የጋራ መኖሪያ ኣፓርታማ ግንባታ የሚዉል ሎደር ተከራይቶ ለማሰራት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሶኒ ሰነ 18, 2010 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ ሰነ 22, 2010 04:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ ሰነ 22, 2010 04:30 ጥዋት
  • ምድብ: ማሽነሪ ክራይ/
  • ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለፀዉን መመዘኛ የምታማሉ አካራዩች ሎደሩ ለሰዓት የምታከራዩበትን ዋጋ ከቫት በፊት ወይም ከቫት በሃላ በመጥቀስ መወዳደር ትችላላቹ

1 በዘርፉ ንግድ ፍቃድ ያላቸሁ

2 የታደሰ የንግድ ፍቃድ ማቅረብ የምትችሉ

3 ቫት ተመዝጋቢ የሆናችሁ

4 የዘመኑ ግብር የከፈላችሁ

5 በጣም ጥሩ የሆነ አቅም ያለዉ 3m3 መጫን የሚችል ሎደር ማቅረብ የምትችሉ

6 ጨረታዉ ተጫራቾች ወይንም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት 22/10/2010 ዓም ከቀኑ 4:00 ተዘግቶ በዛዉ ቀን 22/10/2010 ዓም ከቀኑ 4:30 ሰዓት ይከፈታል

7 ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉ ወይንም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለተጨማሪ ማብራሪያ 0348990357 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ