በመከላኪያ ኮንስትርክሽን ኢንተርፕራይዝ መቐለ ኣርሚ ፋዉንዴሽን አፓርታመንት ፕሮጀከት ዓዲሓ 16-11B ከዚህ በታች የተመለከተዉን የጥርብ ስራ በማወዳደር ለማሰራት ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ሓሙስ ግንቦት 23, 2010 (ልዕሊ 6 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ማክሰኞ ግንቦት 28, 2010 04:00 ቅደሚ ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:10000.00
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ማክሰኞ ግንቦት 28, 2010 04:30 ቅደሚ ሰዓት
  • ገዛውቲን ሕንፃ ስራሕቲን/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

በመሆኑም ከዚህ በታች በተመለከተዉ ዝርዝር መሰረት ተጫራቾች በካሬ ሜትር የምትስሩበትን ዋጋ በመሙላት ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን

1 በሚሰጠዉ የሥራ ሳንፕል መሠረት ሰርቶ የሚያስረከብ

  : ደረጃ 8 እና ከዚያ በላይ መሆን ይጠበቅባቸዋል

2 የታደሰ የንግድ ፍቃድ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

3 ተጨማሪ እሴት ታክስ ቫት ከፋይነት የተመዘገቡ መሆኑን እና የታክስ ክፍያ መለያ ቁጥር TIN NO የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብና የዘመኑ ግብር የከፈሉ መሆን ይኖርባቸዋል

4 በተመሳሳይ የሥራ ዘርፍ ህጋዊ የሥራ ልምድና መልካም የሥራ አፈፃፀም ማስረጃ ማቅረብ የሚችል

5 የጨረታ ማስከበሪያ 10,000 CPO በስፒኦ ማስያዝ የትችሉ

6 የጨረታዉ ማስታወቅያ ለተከታታይ 07 የሥራ ቀናት የሚቆይ ይሆናል

7 ነጠላ ዋጋዉ ከቫት በፊት መሆኑን መጠቀስ አለበት ካልሆነ ግን ቫት እነዳካተተ ሆኖ ይቆጠራል

8 ጨረታዉ በ 29/9/2010 ዓም ጥዋት 4:00 ተዘግቶ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት 29/9/2010 ዓም ከጠዋቱ 4:30 ይከፈታል

ፕሮጀክቱ የተሻላ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታዉን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለተጨማሪ ማብራሪያ ስልክ ቁጥር 0348990359/7

ኣድራሻ ዳዕሮ የመጨረሻ ታክሲ በስተግራ በኩል 70 ሜትር ገባ ብሎ ይገኛል 

ድሕሪት
ጨረታ መደብ