ፕሮጀክታችን መቀሌ ባለ ሦስት ኮከብ ሆቴል Toilet Aluminum partition wall ስራ
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ማክሰኞ ግንቦት 21, 2010 (ልዕሊ 6 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ቀዳሜ ግንቦት 25, 2010 04:00 ቅደሚ ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:100.00
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:10000.00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ቀዳሜ ግንቦት 25, 2010 04:30 ቅደሚ ሰዓት
  • ስራሕቲ ኣልሙኒየምን ኣቁሑትን/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀን 18/9/2010 ጀምሮ እሰከ 25/9/2010 ዓም ከቀኑ 4:00 ድረስ የምትወዳደሩበት ሙሉ ሰነድ በማስገባት እንድተወዳደሩና እየጋብዝን ጨረታዉ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት 25/9/2010 ዓም ከቀኑ 4:30 ሰዓት የሚከፈት መሆኑን እየገለፅን ተጫራቾች ማማላት የሚገባቸዉ ከ1-9 ተራቁጥር የተገለፁ ነጥቦች ይሆናል

1 የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸዉ

2 በዘርፉ ህጋዊ የስራ ፍቃድ ያላቸዉ

3 የቫት ተመዝጋቢ መሆን ይኖርባታል

4 ቲን NO የተመዘቡበትን ሰርተፊኬት ኮፒ ይሚቀረብ

 5 የጨረታዉ ሰነድ የማይመለስ ብር 100 መግዛት አለበት       

6 በ Aluminum የስራ ልምድ ማቅረብ የሚችል

7 የጨረታ ማስከበሪያ በስፒኦ 10,000.00 ብር ማስያዝ ይኖርበታል

8 የሚያስገቡት ዋጋ ላይ ስርዝ ድልዝ ካለዉ ተወዳዳሪዉ ከጨረታዉ ዉጭ ይሆናል

9 ተጨራቾች የምታስገቡት ዋጋ ከቫት በፊት ወይንም ከቫት በሃላ መሆኑን በግልፅ መቀመጥ አለበት

10 የጨረታዉ ሰነድ በኦርጀናል እና ኮፒ ለየብቻዉ በማሸግ ማቅረብ አለበት

ማሳሰቢያ ፕሮጀክቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉ ወይንም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለተጨማሪ ማብራሪያ 03 44 40 02 42 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ

አድራሻ ኣክሱም ሆቴል ፊት ለፊት የድሮ ደጀን ሆስፒታል ቁጥር ግቢ ቢሮ ቁጥር 2

ድሕሪት
ጨረታ መደብ