ሞሓ የለስላሳ መጠጦች ኢንዱስትሪ ፋብሪካ የተጋቡ እና ያገለገሉ ልዩ ልዩ ዕቃዎች በጨረታ ለመሸጥ ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ኣርብ ግንቦት 5, 2008 (ልዕሊ 8 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ኣርብ ግንቦት 12, 2008 06:00 ደ/ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ኣርብ ግንቦት 12, 2008 06:00 ደ/ሰዓት
  • ዕንፀይቲን ስራሕቲ ዕንፀይቲ/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተካታታይ የስራ ቀናት ዉስጥ ኣክሱም ሆቴል ፊት ለፊት በሚገኘዉ መቐለ ፔፕሲኮላ ፈብሪካ ፋናንስ መምርያ ቢሮ ቁጥር 15 እየቀረቡ ብር ሃምሳ ከፍለዉ ሠነድ በመዉስድና ዕቃዎቹ በመመልከት የሚገዙበት ዋጋ በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ በማድረግ ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀዉ ዉስጥ በመከተተት መወዳደር ይችላሉ

ጨረታዉ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10 የስራ ማለትም ግንበት 12/2008 ዓ/ም ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ከቀኑ 9:00 ሰዓት በግዢ እነ ክምችት መምርያ ቢሮ ዉስጥ ይከፈታል

ድርርጅቱ የተሻለ ኣመራጭ ካገኘ በጨረታዉ አይገደድም

ድሕሪት
ጨረታ መደብ