የመከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለመቀሌ ሪፈራል ሆስፒታል ግንባታ ፕሮጀክት 200 ኩንታል የመጫን ኣቅም ያለዉ የጭነት መኪና ከዚህ በታች የተዘረዘሩት መመዘኛዎች የምታሞሉ ድርጅቶች በግልፅ ጨረታ አወዳደሮ ለማሰራት ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ሓሙስ ሚያዝያ 6, 2008 (ልዕሊ 8 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ሰኞ ሚያዝያ 10, 2008 06:00 ደ/ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ሰኞ ሚያዝያ 10, 2008 06:00 ደ/ሰዓት
  • መኪና ክራይ/ ዕድጊት ኸቢደ መሺን/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

1 ፕሮጀክቱ ካለበት ኣዲስ አበባ ሄዶ በድርጅቱ መካላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ዋና መስራቤት ቃሊቲ ግ/ቤት ሄዶ የኤሌክትሪክ ዕቃዎች የሳኒተሪ ዕቃዎች እንዲሁም ሌሎች ዕቃዎች መጫን የሚችል

2 ከሚጫንበት ቦታ በህጋዊ ሰነድ የሚረከባቸዉ ንብረቶች ሙሉ በሙሉ ዋስትና ገብቶ የሚያስረክብ

3 ትራንስፖርት ህጋዊ ፍቃድ ያለዉ የታደሰ የቫት ተመዝጋቢ የንግድ ፍቃድ ያላቸዉ

4 የራሱ መኪና መሆኑ የባለቤትነት መረጋገጫ የሚገልፅ ልብሬ orginal ሊያቀርብ የሚችል

5 ተጫራቾች የሚወዳደሩበት በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ የኣንድ ኩንታል ዋጋ በመሙላት እስክ 10/8/2008 ቀን ከቀኑ 8:00 ድረስ ማቅረብ ይችላሉ

6 ጨረታዉ 10/8/2008 ቀን ከቀኑ 8:30 ሰዓት ተጫራቾች ባሉበት በፕሮጀክቱ ቢሮ ይከፈታል

ፕሮጀክቱ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

አድራሻ :ስልክ ቁጥር 0348402448

አዋሽ ካምፕ ፊት ለፊት

Â

ድሕሪት
ጨረታ መደብ