የመከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለመቀሌ ሪፈራል ሆስፒታል ግንባታ ፕሮጀክት 200 ኩንታል የመጫን ኣቅም ያለዉ የጭነት መኪና ከዚህ በታች የተዘረዘሩት መመዘኛዎች የምታሞሉ ድርጅቶች በግልፅ ጨረታ አወዳደሮ ለማሰራት ይፈልጋል
  • Posted Date: ሓሙስ ሚያዝያ 6, 2008 (over 8 years ago)
  • Closing Date: ሰኞ ሚያዝያ 10, 2008 06:00 Afternoon (closed)
  • Bid Bond:
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:
  • Bid Opening Date: ሰኞ ሚያዝያ 10, 2008 06:00 Afternoon
  • Vehicle Rent/ Heavy Machinery Purchase/
  • Print
  • Pdf

1 ፕሮጀክቱ ካለበት ኣዲስ አበባ ሄዶ በድርጅቱ መካላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ዋና መስራቤት ቃሊቲ ግ/ቤት ሄዶ የኤሌክትሪክ ዕቃዎች የሳኒተሪ ዕቃዎች እንዲሁም ሌሎች ዕቃዎች መጫን የሚችል

2 ከሚጫንበት ቦታ በህጋዊ ሰነድ የሚረከባቸዉ ንብረቶች ሙሉ በሙሉ ዋስትና ገብቶ የሚያስረክብ

3 ትራንስፖርት ህጋዊ ፍቃድ ያለዉ የታደሰ የቫት ተመዝጋቢ የንግድ ፍቃድ ያላቸዉ

4 የራሱ መኪና መሆኑ የባለቤትነት መረጋገጫ የሚገልፅ ልብሬ orginal ሊያቀርብ የሚችል

5 ተጫራቾች የሚወዳደሩበት በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ የኣንድ ኩንታል ዋጋ በመሙላት እስክ 10/8/2008 ቀን ከቀኑ 8:00 ድረስ ማቅረብ ይችላሉ

6 ጨረታዉ 10/8/2008 ቀን ከቀኑ 8:30 ሰዓት ተጫራቾች ባሉበት በፕሮጀክቱ ቢሮ ይከፈታል

ፕሮጀክቱ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

አድራሻ :ስልክ ቁጥር 0348402448

አዋሽ ካምፕ ፊት ለፊት

Â

Backs
Tender Category