የጨረታ ግዢ መለያ ቁፕር– ET-T AGP RPCU-368110-GO-REB
የትግራይ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ቢሮ ከግብርና ዕድገት ፕሮግራም AGPII በተገኘ በጀት ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ዕቃዎች ማለትም፣ ሎት-01 ትራክተርና ተጓዳኝ የእርሻ መሳሪያዎች ማለትም፣
ተ.ቁ | የዕቃውዓይነት | እስፔሲፊኬሽን | መስፈሪያ | ብዛት |
01 | Tractor | 85-90 HP | No | 04 |
02 | Tiller/plow implements | 3 bottom | No | 04 |
03 | Pto Driven Thresher | Multi Purpose | No | 04 |
- በመሆኑም በጨረታው ላይ ለመሳተፍ የምትፈልጉ በዘርፉ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላችሁ አቅራቢ ድርጅቶች በጨረታው እንድትሳተፉ እየጋበዝን የተዘጋጀው የጨረታዶክመንትየማይመለስብር 300 /ሶስትመቶብር/ በመክፈል ከጥር 29/20/2016 ጀምሮ ከቢሯችን የዕቃ ግዢ ቡድን ቢሮ ቁጥር -12 በስራ ሰዓት እየመጣችሁ መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን በጨረታው ላይ ለመሳተፍ ቀጥለው የተዘረዘሩትን ማሟላት ያስፈልጋል፡፡
- ለዘመኑ የታደሰ ንግድ ፈቃድ የአቅራቢዎች ምዝገባ ሰርቲፊኬት የቫት ሰርተፊኬትና ያለፈው ወር ቫት ሪፖርት የተደረገበት ማስረጃ ፣ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር /ቲን/ ፣ ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ተያይዞ መቅረብ አለበት።
- ተጫራቾች የጨረታ መመሪያውን በጥንቃቄ - አይተው መሙላትና መወዳደር አለባቸው።
- የጨረታማስከበሪያቢድቦንድብር 150,000/አንድመቶሃምሳሺህብር/ በቢሯችን ስም በሲፒኦ አሰርተው ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ማቅረብ አለባቸው
- ቢሯችን በጨረታው ከቀረበው የዕቃዎች ብዛት እስከ 15% ለመቀነስ ወይም ለመጨመር መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
- ጨረታው የካቲት 28/2016 ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓትተዘግቶበ4፡15 ሰዓት ላይ መገኘት የሚፈልጉ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቢሯችን ዕቃ ግዢ ቡድን ቢሮ ውስጥ ይከፈታል፣
- ቢሯችን የተሻለ አማራጭ ካኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
- ለተጨማሪማብራርያበስልክቁጥሮች 034 440 3663 ፣ 0914 00 42 37 ወይም
- በፋክስቁጥር 034 440 9971 መጠየቅይቻላል፡፡
- ትግራይክልልግብርናናተፈጥሮሃብትቢሮ
መመለስ