ዓለም ዓቀፍ የሕፃናት አድን መቀለ ኤርያ ኦፊስ ለትርፍ ያልቶመና መንግስታዊ ያልሆነ ግብረ ሰናይ ድርጅት ነዉ በዚህ መሰረት ለሚሰጣቸዉ ሰብአዊ አገልግሎቶች መገልገያ የሚሆኑ የመጠጥ ዉሃ ቦቴ ለመከራየት ይፈልጋል ስለዚህ በዚሁ አግልግሎት ላይ የተሰማራችሁ ድርጅቶች ማለትም
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ሮብ የካቲት 23, 2008 (ልዕሊ 8 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ኣርብ መጋቢት 9, 2008 06:00 ደ/ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ኣርብ መጋቢት 9, 2008 06:00 ደ/ሰዓት
  • መኪና ክራይ/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

የዘመኑ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያላችሁ

የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላችሁ

የታደሰ የመድን ሽፋን ያላችሁ ሁሉ

እኤኣ ከየካቲት 29 2016 መጋቢተ 9 2016 ድረሰ ባሉ ቀናት ዉስጥ ሰነዱን ከድርጅቱ በመውሰድ እንድትወዳደሩ እየጋበዘ ጨረታዉ መጋቢት 9 2016 ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ተዘግቶ ጨረታዉ በእለቱ በ 8 ፡30 ተጫራቾች ባሉበት ይከፈታል

ድርጅቱ ጨረታዉ በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብት አለዉ

ድሕሪት
ጨረታ መደብ