https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/1299
ዓለም ዓቀፍ የሕፃናት አድን መቀለ ኤርያ ኦፊስ ለትርፍ ያልቶመና መንግስታዊ ያልሆነ ግብረ ሰናይ ድርጅት ነዉ በዚህ መሰረት ለሚሰጣቸዉ ሰብአዊ አገልግሎቶች መገልገያ የሚሆኑ የመጠጥ ዉሃ ቦቴ ለመከራየት ይፈልጋል ስለዚህ በዚሁ አግልግሎት ላይ የተሰማራችሁ ድርጅቶች ማለትም
  • የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ የካቲት 23, 2008 (ከ 10 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ መጋቢት 9, 2008 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ መጋቢት 9, 2008 06:00 ከሰአት
  • ምድብ: መኪና ክራይ/

የዘመኑ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያላችሁ

የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላችሁ

የታደሰ የመድን ሽፋን ያላችሁ ሁሉ

እኤኣ ከየካቲት 29 2016 መጋቢተ 9 2016 ድረሰ ባሉ ቀናት ዉስጥ ሰነዱን ከድርጅቱ በመውሰድ እንድትወዳደሩ እየጋበዘ ጨረታዉ መጋቢት 9 2016 ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ተዘግቶ ጨረታዉ በእለቱ በ 8 ፡30 ተጫራቾች ባሉበት ይከፈታል

ድርጅቱ ጨረታዉ በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብት አለዉ