የኢ.ፌ.ዲ.ሪ አየር ሃይል ለሰሜን አየር ምድብ ጠቅላይ መምርያ በ2013 በጀት ዓመት ለምድቡ ኣባላት የሰርቪስ ኣገልግሎት የሚሰጡ ደረጀውን የጠበቀ ሶስት /04/ ባለ 12 ወንበር ደረጃ ኣንድ ሚኒባስ፡ ኣንድ /01/ ባለ 45 ወንበር ኣዉቶብስ እና ሁለት/2/ ባለ 61 ባለ 61 ወንበር ኣውቶብስ በጨረታ ኣወዳድሮ ለኣንድ ኣመት በኮንትራት ለመከራየት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም በጨረታው መወዳደር የምትፈልጉ የዘመኑ ግብር የከፈላቹሁ እና በዘርፉ ላይ የተሰማራችሁ ባለንብረቶች ከዚህ በታች ሰንጠረዥ በተገለፀዉ መሰረት መጫረት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ሶኒ ሰነ 22, 2012 (ልዕሊ 4 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ሶኒ ሰነ 29, 2012 02:00 ቅደሚ ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ሶኒ ሰነ 29, 2012 02:30 ቅደሚ ሰዓት
  • መኪና ክራይ/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

ተ.ቁ

የተሽከርካሪዉ ዓይነት

ሰነዱ የሚሸጥበት ዋጋ

የጨታ ሰነድ የሚሸጥበት ቀን እና እለት

ጨረታዉ የሚዘጋበት እለት ቀን እና ሰዓት

ጨረታዉ የሚከፈበት እለት ቀን ሰዓት

ብር

1

ሚኒባስ ባለ 12 ወንበር

200

00

ከሰኞ ሰኔ 22ቀን እስከ ቅዳሜ ሰኔ 27ቀን 2012ዓ/ም እስከ ከረፋዱ 5፡30 ድረስ

ሰኞ ሰኔ 29ቀን 2012ዓ/ም እስከ ጥዋቱ 2፡00

ሰኞ ሰኔ 29 ቀን 2012ዓ/ም ከጥዋቱ በ 2፡30

2

ባላ 45 ወንበር ኣዉቶብስ

250

00

ከሰኞ ሰኔ 22ቀን እስከ ቅዳሜ ሰኔ 27ቀን 2012ዓ/ም እስከ ከረፋዱ 5፡30 ድረስ

ሰኞ ሰኔ 29ቀን 2012ዓ/ም እስከ ጥዋቱ 2፡00

ሰኞ ሰኔ 29 ቀን 2012ዓ/ም ከጥዋቱ በ 2፡30

3

ባለ 61 ኣዉቶብስ ወንበር

300

00

ከሰኞ ሰኔ 22ቀን እስከ ቅዳሜ ሰኔ 27ቀን 2012ዓ/ም እስከ ከረፋዱ 5፡30 ድረስ

ሰኞ ሰኔ 29ቀን 2012ዓ/ም እስከ ጥዋቱ 2፡00

ሰኞ ሰኔ 29 ቀን 2012ዓ/ም ከጥዋቱ በ 2፡30

በመሆኑም ከላይ በሰንጠረዡ በተገለፀው መሰረት ከ ሰኞ ሰኔ 22ቀን 2012ዓ/ም ጀምሮ በሰሜን ኣየር ምድብ ዕቃ ግዥ ክፍል በመገኘት ሰነዱን በተባለው መሰረት መጫረት የምትችሉ ሲሆን መድቡ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ በጨረታው የማይገደድ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ለበለጠ መረጃ 0342416491መደወል ይችላሉ፡፡


ድሕሪት
ጨረታ መደብ