የራያ አዞቦ ወረዳ እቅድና ፋይናንስ ፅ/ቤት በእርሻና እድገት ፕሮግራም (AGP) በተገኝ በጀት ለዉሃና ማዕድን ኢነርጅ ጽ/ቤት ኣጎልግሎት የሚዉል የዉሃ ጉድጋድ ቁፋሮ ስራ በቀበሌ ማሩ ልዩ ስሙ ፋጫ እና ሓ/ቅኝ ሳይት ሕብረት የዉሃ ጉድጋድ ቅፋሮ Block A, B&C በደረጃ 10 ና ከዚያ በላይ የዉሃ ኮንትራክተሮች በፕሮፎርማ ኣወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል ስለዚሕ ልትወዳደሩ የምትፈልጉ ሕጋዊ ኮንትራክቶሮች ከዚህ በታች ለተዘረዘሩ የምታማሉ በታሸገ ፖስታ እንድታቀርቡ ጥርያችን እናቀርባለን
ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ታሕሳስ 30, 2012 03:00 ቅ/ሰዓት (ሓሊፉ)
ቦታ ራያ ዓዘቦ