- 1ኛ ሎት አላቂ እና ልዩልዩ የፅህፈት መሳርያዎች፣
- 2ኛ ሎት አላቂ የፅዳት ዕቃዎች፣
- 3ኛ ሎት ለሠራተኞች ቆዳ ጫማ ፣
- 4ኛ ሎት ለደንብ ልብስ
- 5ኛ ሎት ለፕላንትና ማሽነሪ
- 6ኛ ሎት ለቋሚ ቁሳቁስ ፈርኒቸርስ/
- 7ኛ ሎት ለቢሮ መገልገያዎች ስለሆነም በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች
- የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸውና የእቃ አቅራቢነት ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
- የግብር መክፈያ መለያ ቁጥር ቲን ነምበር ናቫት ተመዝጋቢ የሆኑ፣
- የጨረታ ማስከበርያ (CPO) ፣
- 1ኛ ሎት ለአላቂ እና ልዩልዩ………………………………… ብር 5,000.00 የፅህፈት መሳርያዎች
- 2ኛ ሎት አላቂ የፅዳት ዕቃዎች………………………ብር 2,000.00
- 3ኛ ሎት ለሠራተኞች ቆዳ ጫማ…………………….ብር 4,000.00
- 4ኛ ሎት ለደንብ ልብስ ……………………………..ብር 4,000.00
- 5ኛ ሎት ፕላንት ማሽነሪ ……………………………ብር 9,000.00
- 6ኛ ሎት ለቋሚ ቁሳቁስ /ፈርኒቸርስ/ …………….ብር 2,000.00
- 7ኛ ሎት ለየቢሮ መገልገያዎች …………………….ብር 400.00 ሲሆን በጥሬ ገንዘብ ወይም ሰርቲፋይድ ቼክ (CPO) ማስያዝ የምትችሉ ተጫራቾች የተዘጋጀዉን የጨረታሰነድየማይመለሰብር 30 (ሠላሳብርብቻ) በመክፈል ከሪጅን ፅህፈት ቤቱ ከነሓሴ 25 2012 ዓ/ም ጀምሮ ሰነዶችን በመግዛት ለተከታታይ 15 ቀናት እስከ መስከረም 5/ 2013 ዓ/ም ባሉት ቀናት ውስጥ በስም በታሸገ ኢንቨሎፕ በማድረግ በሪጅን ፅ/ቤቱ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ሊያስገቡ ይችላሉ።
- 4. ጨረታዉ መስከረም 05/2013 ዓ/ምከቀኑ 8፡00 ሰዓትታሽጎበእለቱከቀኑ 8፡30 ተጫራቾችወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በሪጅን ፅ/ቤቱ ኣዳራሽ ይከፈታል ፤ የተጠቀሰው ቀን የስራ ቀን ካልሆነ በቀጣይ የስራ ቀን በተጠቀሰው ሰዓት ይሆናል ፣
- 5. ተጫራቾች ቢሮው ባወጣው ሰነድ ላይ ዋጋቸውን መሙላት ኣለባቸው ፣
- 6. ሪጅን ፅ/ቤቱ የተሻለ የአሰራር ዘዴ ካገኘ ጨረታዉን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው ፣
መቐለቀበሌ 11 ታሀገዘህንፃግራውንድላይእንገኛለን።
ለበለጠመረጃ
በስልክቁጥር 0342-40-54-43 እና 0344-40-12-90 መጠየቅይቻላል፡፡
የኢፌዲሪየግልድርጅቶችሠራተኞችማህበራዊ
ዋስትናኤጄንሲሰሜንሪጅንዕ/ቤትመቐለ - 4. ጨረታዉ መስከረም 05/2013 ዓ/ምከቀኑ 8፡00 ሰዓትታሽጎበእለቱከቀኑ 8፡30 ተጫራቾችወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በሪጅን ፅ/ቤቱ ኣዳራሽ ይከፈታል ፤ የተጠቀሰው ቀን የስራ ቀን ካልሆነ በቀጣይ የስራ ቀን በተጠቀሰው ሰዓት ይሆናል ፣