FDRE Private Sector Agency for Social Security Agency Northwest Office

  • 1ኛ ሎት አላቂ እና ልዩልዩ የፅህፈት መሳርያዎች፣
  • 2ኛ ሎት አላቂ የፅዳት ዕቃዎች፣
  • 3ኛ ሎት ለሠራተኞች ቆዳ ጫማ ፣
  • 4ኛ ሎት ለደንብ ልብስ
  • 5ኛ ሎት ለፕላንትና ማሽነሪ
  • 6ኛ ሎት ለቋሚ ቁሳቁስ ፈርኒቸርስ/
  • 7ኛ ሎት ለቢሮ መገልገያዎች ስለሆነም በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች
  1. የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸውና የእቃ አቅራቢነት ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
  2. የግብር መክፈያ መለያ ቁጥር ቲን ነምበር ናቫት ተመዝጋቢ የሆኑ፣
  3. የጨረታ ማስከበርያ (CPO) ፣
  • 1ኛ ሎት ለአላቂ እና ልዩልዩ…………………………………  ብር 5,000.00 የፅህፈት መሳርያዎች
  • 2ኛ ሎት አላቂ የፅዳት ዕቃዎች………………………ብር 2,000.00
  • 3ኛ ሎት ለሠራተኞች ቆዳ ጫማ…………………….ብር 4,000.00
  • 4ኛ ሎት ለደንብ ልብስ ……………………………..ብር 4,000.00
  • 5ኛ ሎት ፕላንት ማሽነሪ ……………………………ብር 9,000.00
  • 6ኛ ሎት ለቋሚ ቁሳቁስ /ፈርኒቸርስ/ …………….ብር 2,000.00
  • 7ኛ ሎት ለየቢሮ መገልገያዎች …………………….ብር 400.00                                                        ሲሆን በጥሬ ገንዘብ ወይም ሰርቲፋይድ ቼክ (CPO) ማስያዝ የምትችሉ ተጫራቾች የተዘጋጀዉን የጨረታሰነድየማይመለሰብር 30 (ሠላሳብርብቻ) በመክፈል ከሪጅን ፅህፈት ቤቱ ከነሓሴ 25 2012 ዓ/ም ጀምሮ ሰነዶችን በመግዛት ለተከታታይ 15 ቀናት እስከ መስከረም 5/ 2013 ዓ/ም ባሉት ቀናት ውስጥ በስም በታሸገ ኢንቨሎፕ በማድረግ በሪጅን ፅ/ቤቱ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ሊያስገቡ ይችላሉ።
    • 4. ጨረታዉ መስከረም 05/2013 /ከቀኑ 800 ሰዓትታሽጎበእለቱከቀኑ 830 ተጫራቾችወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በሪጅን ፅ/ቤቱ ኣዳራሽ ይከፈታል ፤ የተጠቀሰው ቀን የስራ ቀን ካልሆነ በቀጣይ የስራ ቀን በተጠቀሰው ሰዓት ይሆናል ፣
    • 5. ተጫራቾች ቢሮው ባወጣው ሰነድ ላይ ዋጋቸውን መሙላት ኣለባቸው ፣
    • 6. ሪጅን ፅ/ቤቱ የተሻለ የአሰራር ዘዴ ካገኘ ጨረታዉን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው ፣
    አድራሻችን
    መቐለቀበሌ 11 ታሀገዘህንፃግራውንድላይእንገኛለን።
    ለበለጠመረጃ
    በስልክቁጥር 0342-40-54-43 እና 0344-40-12-90 መጠየቅይቻላል፡፡
    የኢፌዲሪየግልድርጅቶችሠራተኞችማህበራዊ
    ዋስትናኤጄንሲሰሜንሪጅን/ቤትመቐለ