በኢ.ፌ.ዲ.ሪ መከላከያ ሚኒስቴር የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

1 ተጫራቾች በዘርፉ የተሰማሩ ህንፃ ስራ ተቓራጭ ወይም BC ደረጃ 5ተ እና ከዛ በላይ ወይም የጠቅላላ ስራ ተቓራጭ GC ደረጃ 5ተ እና ከዛ በላይ የሆኑ

2 የስራ ልምድ ያለቸዉ እና ሕጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸዉ የዘመኑ ግብር የከፈሉ እንዲሁም የተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገብበት ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ኣለባቸዉ

3 ተጫራቾች ለ ጨረታ ማስከበርያ ዋስትና ሚያቀቡት ገንዘብ በጨረታ ሰነዱ በተጠቀሰዉ መሰረት መሆን ኣለበት

4 ኣንድ ተጫራች መወዳደር  የሚችለዉ በኣንድ ኣይነት ዕቃ ብቻ ሲሆን በኣማራጭ የቀረበዉ ዋጋ ተቀባይነት የለዉም

5 ተጫራቾች ሰነዱን የማይመለስ 200 ብር በመክፈል ዘወትር በስራ ሰኣት እና ቅዳሜን ጨምሮ ዳዕሮ በሚገኝዉ በፕሮጀክቱ የግዜ ኣጎልግሎት ኣስተዳደርት ቢሮ መግዛት ይችላሉ

6 ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ በጨረታዉ የተዘረዘሩት ብዛት በጨረታዉ ዶክሜንቴሽን በሚገኘዉ ዝርዝር መረጃ መሰረት መሆን ኣለበት

7 ተጫራቾች የሚወዳደርበት ዋጋ በታሸገ ኢንፖሎፕ እስከ መጋቢት 02 /2012ዓ/ም ከ ጥዋቱ 4፡00 ሰዓት በተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል

8 ጨረታዉ መጋቢት 02/2012ዓ/ም ከጥዋቱ 4፡30 ሰዓት ተጫራጮች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኝበት ይከፈታል

9 ድርጅቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኝ ጨረታዉ በከፊል ይሁን በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለተጨማሪ ማብራርያ  03 48 99 05 59 /03 48 99 05 58/ 09 11 31 70 28