- አድራሻ
- ክልል-------ትግራይ
- ዞን------------- ምስራቃዊ
- ወረዳ -------ጋ/አፈሹም
- ቦታ---------አዲ-ግራት የ20ኛ ክ/ጦር ካምፕ 1 የሲቪል የቢሮ አልባሳት እና ጫማዎች
2 የቅስቀሳና ፕሮፖጋንዳ የሚውል ማቴሪያል
3 የተሽከርካሪ መለዋወጫ ዕቃዎች
4 ለኦፊስ ማሽን ጥገና
5 ለህሙማን ማጠናከሪያ የሚውል ምግቦች
6 ለጀኔሬተርና ዳቦ ማሽን መለዋወጫ ዕቃዎች
7 ለካምፕ እና ለመኖሪያ ቤት እድሳት የሚውል የተለያዩ ማቴሪያሎች ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
ስለሆነም ከዚህ በታች ያሉትን ቅድመ ሁኔታዎች የምታሟሉ አቅራቢዎች እንድትጫረቱ ይጋብዛል።
መሟላት የሚገባቸው ሁኔታዎች፡-
1 ተጫራቾች ለወጣው ጨረታ በዚህ የስራ ዘርፍ የተሰማሩ፣ ቫት ተመዝጋቢ የሆኑ የዘመኑን ግብር የከፈሉ የታደሰ ንግድ ፍቃድ እና የግብር ከፋይ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችሉ፣ የአቅራቢነት ምዝገባ ሰርተፍኬት ያላቸውን ተጫራቾች ይጋብዛል።
2 ለጨረታ ማስከበሪያ በኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ከተፈቀደላቸው የፋይናንስ ተቋሞች ብር/c.p.o/ በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
3 ዕቃዎቹ የ20ኛ ክ/ጦር ዓዲ-ግራት ጊቢ በራሱ ትራንስፖርት ማቅረብ የሚችል።
4 ተጫራቾች ማስረጃ በየራሳቸው ፎቶ ኮፒ አድርገው ማቅረብ የሚችሉ ዋናውን ሲጠየቁ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለበት።
5 የጨረታ በሰነድ ከህዳር 20/2012 ዓ/ም እስከ ታህሳስ 06/2012 ዓ/ም ዘወትር በስራ ሰዓት ከ20ኛ ክ/ጦርግዥዴስከቢሮብር 100.00 /አንድመቶብር/ በመግዛትመውሰድይችላሉ።
6 ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በእለቱ 06/04/2012ዓ/ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓትተዘግቶበእለቱ 4፡30 ሰዓትጨረታውይከፈታል።
7 መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለበለጠ መረጃበስልክቁጥር፡- 0342455429/09144 91317//0931102471/ደመስመጠየቅይችላል።
በሀገርመከላከያሚኒስቴርየሰሜን
ዕዝጠ/መምሪያ
መመለስ- ሶፍትዌርና ኔትዎርክ (26)
- ኮንስትራክሽን (301)
- ኤሌትክትሮኒክስና ኣይሲቲ እቃዎች (553)
- የሂሳብ ኣያያዝና ኦዲት ማድረግ (74)
- ግብርና (198)
- የግንባታ እቃዎች (1266)
- ፅዳትና የንፅህና እቃዎች (234)
- ማማከር (41)
- ትምህርትና ስልጠና (27)
- ኤሌክትሪካልና ኤሌክትሮ መካኒካል (393)
- ምግብና መጠጥ (175)
- እግድ (56)
- ፈርኒሽንግና ፊክስቸር (19)
- ፈርኒቸር (230)
- ጠቅላላ ስራዎች አገልግሎት (27)
- ስጦታዎች እና እደ-ጥበብ (2)
- ጤና (41)
- የቤት ዕቃዎች (44)
- ኢንሹራንስ (1)
- የላብራቶሪ እቃዎች እና ኬሚካል (182)
- መሬትና ሊዝ (3)
- ጥገና (81)
- የህክምና ዕቃዎች (63)
- መኣድና የተፈጥሮ ሃብት (4)
- የቢሮ እቃዎችና የፅህፈት መሳሪያዎች (268)
- ማሸግያ መጠቅለያ እና ወረቀቶች (3)
- ፎቶግራፍና ፊልም (6)
- የህትመት ስራዎች (110)
- የማስታወቅያ ስራዎች (11)
- ኪራይ (213)
- ሽያጭ (333)
- የጥበቃ ስራዎችና ሰኪዩሪቲ (40)
- የተሽከርካሪ መለዋወጫ እቃዎች (627)
- የስፖርትና ትጥቅና ተዛማጅ እቃዎች (44)
- ቴሌኮምኒኬሽን እቃዎች (13)
- ጨርቃ ጨርቅና የቆዳ ውጤቶች (286)
- የትራንዚትና መጓጓዠያ ኣገልግሎት (100)
- የተሽከርካሪና ከባደ ማሽነሪ (166)
- መጋዝን (25)
- እንጨት እና የእንጨት ስራ (76)
- ኣልሙኒየም፡ መስትዋትና የብረታ ብረት ስራዎች (88)
s