https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/9584
የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር በሰሜን ዕዝ ጠ/መምሪያ የሲቪል የቢሮ አልባሳት እና ጫማዎች፣የቅስቀሳና ፕሮፖጋንዳ የሚውል ማቴሪያል፣ የተሽከርካሪ መለዋወጫ ዕቃዎች፣ለኦፊስ ማሽን ጥገና ለህሙማን ማጠናከሪያ የሚውል ምግቦች፣ ለጀኔሬተርና ዳቦ ማሽን መለዋወጫ ዕቃዎች ለካምፕ እና ለመኖሪያ ቤት እድሳት የሚውል የተለያዩ ማቴሪያሎች ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ቀዳም ሕዳር 20, 2012 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሶኒ ታሕሳስ 6, 2012 04:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:ዓዲግራት
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሶኒ ታሕሳስ 6, 2012 04:30 ጥዋት
  • ምድብ: ህንፃ መሳርሒ/ መለዋወጢ ኣቁሑት ተሸከርከርቲ/ ኮንስትራክሽን ጥረ ኣቁሑት/ ኣቅርቦት ምግቢ / ናይ ሕትመት ኣቁሑትን/ ጨርቃ መርቂን ኣልባሳትን/

  • አድራሻ
  • ክልል-------ትግራይ
  • ዞን------------- ምስራቃዊ
  • ወረዳ -------ጋ/አፈሹም
  • ቦታ---------አዲ-ግራት የ20ኛ ክ/ጦር ካምፕ                                                                       1 የሲቪል የቢሮ አልባሳት እና ጫማዎች
    2 የቅስቀሳና ፕሮፖጋንዳ የሚውል ማቴሪያል
    3 የተሽከርካሪ መለዋወጫ ዕቃዎች
    4 ለኦፊስ ማሽን ጥገና
    5 ለህሙማን ማጠናከሪያ የሚውል ምግቦች
    6 ለጀኔሬተርና ዳቦ ማሽን መለዋወጫ ዕቃዎች
    7 ለካምፕ እና ለመኖሪያ ቤት እድሳት የሚውል የተለያዩ ማቴሪያሎች ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
    ስለሆነም ከዚህ በታች ያሉትን ቅድመ ሁኔታዎች የምታሟሉ አቅራቢዎች እንድትጫረቱ ይጋብዛል።
    መሟላት የሚገባቸው ሁኔታዎች፡-
    1 ተጫራቾች ለወጣው ጨረታ በዚህ የስራ ዘርፍ የተሰማሩ፣ ቫት ተመዝጋቢ የሆኑ የዘመኑን ግብር የከፈሉ የታደሰ ንግድ ፍቃድ እና የግብር ከፋይ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችሉ፣ የአቅራቢነት ምዝገባ ሰርተፍኬት ያላቸውን ተጫራቾች ይጋብዛል።
    2 ለጨረታ ማስከበሪያ በኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ከተፈቀደላቸው የፋይናንስ ተቋሞች ብር/c.p.o/ በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
    3 ዕቃዎቹ የ20ኛ ክ/ጦር ዓዲ-ግራት ጊቢ በራሱ ትራንስፖርት ማቅረብ የሚችል።
    4 ተጫራቾች ማስረጃ በየራሳቸው ፎቶ ኮፒ አድርገው ማቅረብ የሚችሉ ዋናውን ሲጠየቁ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለበት።
    5 የጨረታ በሰነድ ከህዳር 20/2012 ዓ/ም እስከ ታህሳስ 06/2012 ዓ/ም ዘወትር በስራ ሰዓት ከ20ኛ ክ/ጦርግዥዴስከቢሮብር 100.00 /አንድመቶብር/ በመግዛትመውሰድይችላሉ።
    6 ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በእለቱ 06/04/2012ዓ/ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓትተዘግቶበእለቱ 4፡30 ሰዓትጨረታውይከፈታል።
    7 መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
    ለበለጠ መረጃበስልክቁጥር፡- 0342455429/09144 91317//0931102471/ደመስመጠየቅይችላል።
    በሀገርመከላከያሚኒስቴርየሰሜን
    ዕዝጠ/መምሪያ