በአገር መከላከያ ሚኒስቴር በሰሜን ዕዝ ከ7ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎችን የቲቶሪያል ትምህርት ለማሰተማር ስለሚፈልግ ብቃት ያላቸዉን መምራን ኢንዲወዳደሩ ይጋብዛል
  • Posted Date: ዓርቢ ሕዳር 19, 2012 (over 4 years ago)
  • Closing Date: ሰሉስ ሕዳር 23, 2012 02:00 Morning (closed)
  • Bid Bond:0.00
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:0.00
  • Bid Opening Date: ሰሉስ ሕዳር 23, 2012 02:02 Morning
  • IT Training & Certification/
  • Print
  • Pdf

1 ከ7ኛ ደረጃ ካ7-10 የሚያስተሙሩ መማህራን የመጀመሪያ ድግሪ እና ከዚያ በላይ ያለቸዉ

2 የመምህሩ የሚወዳደርበት የትምህርት ዓይነት ህጋዊ የትምህርት ማስረጃ ኮፒ ማቅረብ የሚችል

3 ቅዳሜ እና እሁድ ከሳዓት በፊት እና በሃላ መስተማር የሚችል  

3 ከላይ የተገለፁ መመዘኛዎችን የምታማሉ መመህራን እና ለመወዳደር ፍቃደኛ ሆናችሁ ዋጋ ሞልታችሁ ከህጋዊ ዶክመንት ጋር በማያያዝ በፖስታ በማሸግ እስከ ህዳር 23/2012ዓ/ም ድረስ ስ/ዕዝ ጠ/መምርያ ግዝ ቢሮ እንድታቀርቡ እንገልፃለን

Backs
Tender Category