በአገር መከላከያ ሚኒስቴር በሰሜን ዕዝ ከ7ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎችን የቲቶሪያል ትምህርት ለማሰተማር ስለሚፈልግ ብቃት ያላቸዉን መምራን ኢንዲወዳደሩ ይጋብዛል
  • የተለቀቀበት ቀን: ዓርቢ ሕዳር 19, 2012 (ከ 4 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሰሉስ ሕዳር 23, 2012 02:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰሉስ ሕዳር 23, 2012 02:02 ጥዋት
  • ትምህርቲን ትሬይንግ/
  • Print
  • Pdf

1 ከ7ኛ ደረጃ ካ7-10 የሚያስተሙሩ መማህራን የመጀመሪያ ድግሪ እና ከዚያ በላይ ያለቸዉ

2 የመምህሩ የሚወዳደርበት የትምህርት ዓይነት ህጋዊ የትምህርት ማስረጃ ኮፒ ማቅረብ የሚችል

3 ቅዳሜ እና እሁድ ከሳዓት በፊት እና በሃላ መስተማር የሚችል  

3 ከላይ የተገለፁ መመዘኛዎችን የምታማሉ መመህራን እና ለመወዳደር ፍቃደኛ ሆናችሁ ዋጋ ሞልታችሁ ከህጋዊ ዶክመንት ጋር በማያያዝ በፖስታ በማሸግ እስከ ህዳር 23/2012ዓ/ም ድረስ ስ/ዕዝ ጠ/መምርያ ግዝ ቢሮ እንድታቀርቡ እንገልፃለን

መመለስ
የጨረታ ምድብ