የኢንድስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፕሬሽን መቐለ ኢንድስትሪ ፓርክ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የፅሕፈት መሳርያ ዕቃዎች ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
  • Posted Date: ሮብ ኅዳር 17, 2012 (over 4 years ago)
  • Closing Date: እሁድ ኅዳር 21, 2012 02:30 Morning (closed)
  • Bid Bond:0.00
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:0.00
  • Bid Opening Date: እሁድ ኅዳር 21, 2012 03:00 Morning
  • Stationery Supplies/
  • Print
  • Pdf

1 የዘመኑ የታደሰ የዘርፊ ንግድ ፍቃድ ያላችሁ

2 የታደሰ የኣቅራቢነት ፍቃድ ያላችሁ

3 የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር ሰርትፊኬት

4 የቫት ቲኦቲ ሰርትፊኬት

5 ጨረታዉ የሚቆይበት ቀን 17/03/2012ዓ/ም እስከ 21/03/2012ዓ/ም እስከ 2፡30 ድረስ ሞልታችሁ ማቅረብ የምትችሉ ሲሆን ጨረታዉ ልክ በ 2፡30 ሰዓት ተዘግቶ 3፡00 ይከፈታል

Backs
Tender Category