https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/9526
የኢንድስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፕሬሽን መቐለ ኢንድስትሪ ፓርክ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የፅሕፈት መሳርያ ዕቃዎች ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ ሕዳር 17, 2012 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሰንበት ሕዳር 21, 2012 02:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰንበት ሕዳር 21, 2012 03:00 ጥዋት
  • ምድብ: ናይ ፅሕፈት መሳሪሕታተት/

1 የዘመኑ የታደሰ የዘርፊ ንግድ ፍቃድ ያላችሁ

2 የታደሰ የኣቅራቢነት ፍቃድ ያላችሁ

3 የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር ሰርትፊኬት

4 የቫት ቲኦቲ ሰርትፊኬት

5 ጨረታዉ የሚቆይበት ቀን 17/03/2012ዓ/ም እስከ 21/03/2012ዓ/ም እስከ 2፡30 ድረስ ሞልታችሁ ማቅረብ የምትችሉ ሲሆን ጨረታዉ ልክ በ 2፡30 ሰዓት ተዘግቶ 3፡00 ይከፈታል