የኢ/ያ ጤና መድህን ኤጄንሲ መቐለ ቅርንጫፍ ለቢሮ ኣጎልግሎት የሚወሉ ህትመት ስራዎች ለማሳተም ስለፈለግን የዘመኑ ንግድ ፍቃድ ያሳደሳቹ ግብር የከፈላቹ እንድትወዳደሩ ይጋብዛል
  • Posted Date: ማክሰኞ ኅዳር 16, 2012 (over 4 years ago)
  • Closing Date: ሓሙስ ኅዳር 18, 2012 08:00 Afternoon (closed)
  • Bid Bond:0.00
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:0.00
  • Bid Opening Date: ሓሙስ ኅዳር 18, 2012 08:02 Afternoon
  • Printing & Publishing Service/
  • Print
  • Pdf

1 ዋናዉ ከነ ቫቱ መሙላት ያስፈልጋል

2 ተወዳዳሪዉ የዘመኑ ግብር የከፈለና ፍቃድ ያሳደሰ መሆን ኣለበት

3ፕሮፎርማዉ እንደ ዉል ይቆጠራል

4 ፕሮፎርማዉ የሚወጣበት ቀን 15/03/2012ሰኣት 10፡00

5 ፕሮፎርማዉ የሚከፈተዉ 18/03/2012 ሰኣት 8፡00

6 ኣድራሻ ስ.ቁ 03 42 40 95 47 /3048409815

Backs
Tender Category