የኢ/ያ ጤና መድህን ኤጄንሲ መቐለ ቅርንጫፍ ለቢሮ ኣጎልግሎት የሚወሉ ህትመት ስራዎች ለማሳተም ስለፈለግን የዘመኑ ንግድ ፍቃድ ያሳደሳቹ ግብር የከፈላቹ እንድትወዳደሩ ይጋብዛል
  • የተለቀቀበት ቀን: ማክሰኞ ኅዳር 16, 2012 (ከ 4 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሓሙስ ኅዳር 18, 2012 08:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሓሙስ ኅዳር 18, 2012 08:02 ከሰአት
  • ናይ ሕትመት ስራሕቲ/
  • Print
  • Pdf

1 ዋናዉ ከነ ቫቱ መሙላት ያስፈልጋል

2 ተወዳዳሪዉ የዘመኑ ግብር የከፈለና ፍቃድ ያሳደሰ መሆን ኣለበት

3ፕሮፎርማዉ እንደ ዉል ይቆጠራል

4 ፕሮፎርማዉ የሚወጣበት ቀን 15/03/2012ሰኣት 10፡00

5 ፕሮፎርማዉ የሚከፈተዉ 18/03/2012 ሰኣት 8፡00

6 ኣድራሻ ስ.ቁ 03 42 40 95 47 /3048409815

መመለስ
የጨረታ ምድብ