ኒው ሚሊንየም ኮሌጅ ህጋዊ የኦዲት ፈቃድ ያላቸው ድርጅቶች ኣጫርቶ ማሰራት ይፈልጋል፡፡
  • Posted Date: ቀዳሜ ሰኔ 15, 2011 (over 5 years ago)
  • Closing Date: ቀዳሜ ሰኔ 22, 2011 02:00 Morning (closed)
  • Bid Bond:0.00
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:0.00
  • Bid Opening Date: ቀዳሜ ሰኔ 22, 2011 02:01 Morning
  • Accounting Related/ Auditing Related/
  • Print
  • Pdf

1 የድርጅቱ 2010-2011 በጀት ዓመት ኣመታዊ የሂሳብ ስራ /ከሓምሌ 1/2010-ሰኔ 30/2011ዓ/ም/

2 በሂሳቡ መዝገቡ ያሉትን እየተንከባለሉ የመጡት ተሰብሳቢና ተከፋይ የማጥራት ስራ ኣወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

3 ስለዚህ ፈቃደኛ የሆናችሁ ተጫራቾች በሰም በታሸገ ፖስታ ለእያንዳንዱ ዋጋውን እስከነቫቱ በግልፅ የሚያሳይ መልኩ ንግድ ፍቃድ ጨምሮ እስከ ሰኔ 22/2011ዓ/ም ዋና ቢሮ በኣካል በመቅረብ ወይም በፖስታ ገቢ ማድረግ የምትችሉ መሆናችሁን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡

4 ከቀን 13-22

Backs
Tender Category