በፅህፈት ቤት ኮንስትራክሽን መንገድ ትራንስፖርት ወረዳ ራያ ዓዘቦ የሚገኝ የስራ ሂደት ህንፃ ዲዛይን ና ኮንስትራክሽን በ2011ዓ/ም በጀት ዓመት ከ CRGE ( Adaption Fund) በተገኘ ድጋፍ የተበጀተ በጀት በመኾኒ ከተማ የማካዘን ህንፃ ለማሰራት በማንኛውም ደረጃ ፍቃድ የሚገኙ GC/BC የንግድ ድርጅቶች ለኮንስትራክሽን ኣወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡
  • Posted Date: ማክሰኞ ሰኔ 4, 2011 (over 5 years ago)
  • Closing Date: ኣርብ ሰኔ 7, 2011 03:00 Morning (closed)
  • Bid Bond:4000.00
  • location: ራያ ዓዘቦ
  • Bid Document Price:0.00
  • Bid Opening Date: ኣርብ ሰኔ 7, 2011 03:30 Morning
  • House & Building Construction/
  • Print
  • Pdf

1 የ2011ዓ/ም የታደሰ በጥቃቅንና እና ኣነስተኛ የተሰጠ የደረጃ ምስክር ወረቀት፣ የምግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት እና ንግድ ፍቃድ፣ የኮንስትራክሽን የተኮናታሪነት/ የተሰጠ ምዝገባ ካርድ፣ የግብር ከፋይ ሰርተፊኬት /ቲን/ቫት ተመዝጋቢ ከሆነ የቫት ምዝገባ ምስክር ወረቀት ና ያለፈው ወይ የቫት ዲክሌሬሽን ማቅረብ ኣለበት፤ ቫት ተመዝጋቢ ያልሆነ ቫት ሰርቲፊኬት እና ዲክለዴር እንዲያቀርብ ኣይገደድም፤

2 የጨረታ ማስከበሪያ 4000.00 ኣራት ሺ ብር የሚያቀርብ፤

3 ተጫራቾች የህንፃው ፕሮጀክት ሳይት ከተረከቡበት ቀን ጀምሪ በ90 ተከታታይ ቀኖች ሙሉ በሙሉ ጨረሰው ማስረከብ ኣለባቸው፡

4 ፕሮፎርማው ከ03/10/2011ዓ/ም እስከ 07/10/2011ዓ/ም 3፡00 ሰዓት ላይ

5 ፕሮፎርማው 07/10/2011ዓ/ም 3፡30 ይከፈታል፡፡

ለተጨማሪ ማብራሪያ በስ.ቁጥር 0346-640181 መደወል ይቻላል፡፡

Backs
Tender Category