መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ መቐሌ ሪፈራል ሆስፒታል ፕሮጀክት ያገለገለ የተቀደደ የነዳጅ በርሜል በቁጥር፣ የተቀደደ የውሃ በርሜል በቁጥር፣ ያገለገሉ ኣሮጌ የሃይወንዳይ መኪና ጎማ በቁጥር፣ ያገለገለ ኣሮጌ የትንሽ መኪና ጎማ በቁጥር፣ ያገለገለ የዳምፐር ጎማ በቁጥር፣ ያገለገለ የኣርማትራ በቁጥር፣ የኳርቲዝ ባልዲ በቁጥር፣ የቀለም ጎማ ባለ 3.5 ሊትር በቁጥር፣ እና ቁርጥራጭ ብረት /ቴንዲኖ/ በኪሎግራም ኣወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
  • Posted Date: ሰኞ ሚያዝያ 28, 2011 (over 5 years ago)
  • Closing Date: ሓሙስ ግንቦት 1, 2011 04:00 Morning (closed)
  • Bid Bond:0.00
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:50.00
  • Bid Opening Date: ሓሙስ ግንቦት 1, 2011 04:30 Morning
  • Other Sale/ Used Items Sale/
  • Print
  • Pdf

1 የጨረታ ሰነድ 50 ብር ከፍለው ከፕሮጀክቱ መውሰድ የሚችሉ፤

2 ለጨረታ ናስከበሪያ የሚሆን በጥሬ ገንዘብ ብር 3000.00 ማስያዝ የሚችሉ፤

3 ጨረታው ከዛሬ 25/08/2011 እስከ 01/09/2011 ዓ/ም ደረስ የሚቆይ መሆኑን እያሳወቅን ጨረታው የሚዘጋው በ01/09/2011ዓ/ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ላይ ሲሆን የሚከፈተው በዚሁ ዕለት 4፡30 ላይ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

4 ኣሸናፊ የሆነው ድርጅት ያሸነፈበትን ዕቃ በ02 ቀናት ውስጥ ማንሳት /መውሰድ/ የሚችል፤

5 ድርጅቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታው በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

የጨረታው ሰነድ የሚሸጥበት በስራ ቀናት መሆኑን እንገልፃለን፡፡

 የድርጅቱ ስ.ቁጥር 0348-402448

Backs
Tender Category