https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/7313
መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ መቐሌ ሪፈራል ሆስፒታል ፕሮጀክት ያገለገለ የተቀደደ የነዳጅ በርሜል በቁጥር፣ የተቀደደ የውሃ በርሜል በቁጥር፣ ያገለገሉ ኣሮጌ የሃይወንዳይ መኪና ጎማ በቁጥር፣ ያገለገለ ኣሮጌ የትንሽ መኪና ጎማ በቁጥር፣ ያገለገለ የዳምፐር ጎማ በቁጥር፣ ያገለገለ የኣርማትራ በቁጥር፣ የኳርቲዝ ባልዲ በቁጥር፣ የቀለም ጎማ ባለ 3.5 ሊትር በቁጥር፣ እና ቁርጥራጭ ብረት /ቴንዲኖ/ በኪሎግራም ኣወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
  • የተለቀቀበት ቀን: ሶኒ ሚያዝያ 28, 2011 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሓሙስ ጉንበት 1, 2011 04:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:50.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሓሙስ ጉንበት 1, 2011 04:30 ጥዋት
  • ምድብ: ካልኦት ዝሽወጡ/ ዘገልገሉ ኣቅሑት መሸጣ/

1 የጨረታ ሰነድ 50 ብር ከፍለው ከፕሮጀክቱ መውሰድ የሚችሉ፤

2 ለጨረታ ናስከበሪያ የሚሆን በጥሬ ገንዘብ ብር 3000.00 ማስያዝ የሚችሉ፤

3 ጨረታው ከዛሬ 25/08/2011 እስከ 01/09/2011 ዓ/ም ደረስ የሚቆይ መሆኑን እያሳወቅን ጨረታው የሚዘጋው በ01/09/2011ዓ/ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ላይ ሲሆን የሚከፈተው በዚሁ ዕለት 4፡30 ላይ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

4 ኣሸናፊ የሆነው ድርጅት ያሸነፈበትን ዕቃ በ02 ቀናት ውስጥ ማንሳት /መውሰድ/ የሚችል፤

5 ድርጅቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታው በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

የጨረታው ሰነድ የሚሸጥበት በስራ ቀናት መሆኑን እንገልፃለን፡፡

 የድርጅቱ ስ.ቁጥር 0348-402448