የሰሜን ሪጅን ኢትዩ ቴሌኮም የተለያዩ ዕቃዎች የመኪና ጎማ ና ካላማደሪያ፣ እና የተለያዩ የቢሮ መገልገያ እቃዎች ግዥ በግልፅ ጨረታ መግዛት ይፈልጋል።
  • Posted Date: ኣርብ ሚያዝያ 4, 2011 (over 5 years ago)
  • Closing Date: ማክሰኞ ሚያዝያ 22, 2011 08:00 Afternoon (closed)
  • Bid Bond:በየሎቱ የተለያየ
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:50.00
  • Bid Opening Date: ማክሰኞ ሚያዝያ 22, 2011 08:15 Afternoon
  • Vehicle Spare Part/ Office Furniture/
  • Print
  • Pdf

ተጫራቾች ማሟላት ያለባቸው ነገሮች

1 በየዘርፉ የታደሰ ንግድ ፍቃድ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ቲን እና ቫት ምዝገባ ሰርቲፊኬት፣

2 ተጫራቾች የማይመለስ ብር /ሃምሳ ኣምስት/ 50.00 በመክፈል የጨረታ ሰነዱን ከሰሜን ሪጅን ኢትዮ ቴሌ ኮም ቢሮ ቁጥር 403 በመምጣት ከ04/08/2011ዓ/ም ጅምሮ መውሰድ ይችላሉ፡፡ ሆኖም ግን የመጫረቻ ሰነዳቸውን ኣዘጋጅተው እስከ 22/08/2011ዓ/ም ከቀኑ 8፡00 ድረስ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል። ከዚህ በኃላ የሚቀርብ ሰነድ ተቀባይነት የለውም፡፡

3 ጨረታዉ ፍላጎት ያላቸዉ ተጫረቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት 22/08/2011 ዓ/ም ከቀኑ 8:15  ይከፈታል።

4 ተጫራቾች ለጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ የተለያዩ መጠን ያላቸው የመኪና ጎማ ፣ ካላማደሪያ ብር 20,000፣ እና የተለያዩ የቢሮ መገልገያ ዕቃዎች ደግሞ ብር ብር 10,000  በታወቀ በባንከ የተረጋገጠ ቼክ ወይም ስፒኦ ማስያዝ አለበት፤

5 ኣሸናፊ የሚሆነው ተጫራች በራሱ ትራንስፖርት ኣገልግሎት ኣጓጉዞ ሰሜን ሪጅን ኢትዮ ቴሌኮም መጋዘን ማስረከብ ይኖርበታል፡፡

8 መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፤

ስልክ ቁጥር 0344-413134 መደወል ይቻላሉ፡፡

Backs
Tender Category