ለ2ኛ ግዜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ የኢትዩጰያ ልማት ባንክ መቐለ ዲስትሪክት የተለያዩ የጥገና ሥራዎች አወዳድሮ ለማስራት ይፈልጋል፤
  • Posted Date: እሁድ ጥር 19, 2011 (over 5 years ago)
  • Closing Date: ሓሙስ ጥር 30, 2011 04:00 Morning (closed)
  • Bid Bond:11000.00
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:100.00
  • Bid Opening Date: ሓሙስ ጥር 30, 2011 04:05 Morning
  • House & Building Construction/
  • Print
  • Pdf

1 በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸዉ እና የዘመኑ ግብር የከፈሉ

2 በሚመለከተዉ የመግስት ኣካል ደረጃ 6 እና ከዛ በላይ የተመዘገቡ የኮንትራክተር ፈቃድ ያላቸዉ እና የተጨማሪ እሴት ታክስ የተርንአቨር ታክስ ተመዝጋቢ መሆን ይኖርባቸዋል፤

3 የስራዎችን ዝርዝር ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ ቀናት የሥራ ከኢትዩጰያ ልማት ባንክ መቐለ ቅርንጫፍ ሒሳብ ክፍል የማይመለስ 100 ብር በመክፈል ከዲስትሪክት ፅቤት መዉሰድ ይችላሉ፤

4 ተጫራቾች የቴክኒካል እና ፋይናንሻል ሰነድ በፖስታ በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ በማድረግ ከጥር 15 2011 ዓም ጀምሮ እስከ ጥር 30 2011 ዓም ከቀኑ 4:00 ሰዓት ድረስ ቢኢትዩጰያ ልማት ባንክ መቐለ ቅርንጫፍ ዲስትሪክት ፅህፈት ቤት በሚገኘዉን ጨረታ ሳጥን ዉስጥ ማስገባት፤

5 ጨረታዉ ጥር 30 ቀን 2011 ዓ/ም በተገኙበት ከረፋዱ 4:05 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል፤

6 የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና 11000.00 በስፒኦ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል፤

7 ባንኩ የተሸላ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፤

8 ዝርዝር መረጃ የምትፈልጉ ተጫራቾች ኢትዩጰያ ልማት ባንክ መቐለ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት በግንባር በመቅረብ መጠየቅ ይቻላል፤

ስልክ ቁጥር 0344-410233 ፓሳቁ

Backs
Tender Category