በሃገር መከላከያ ሚኒስቴር የ4ኛ ሜ/ክ/ጦር ከኲሓ መቀሌ የሰራዊትና ኣባላትና የሲቪል ሰራተኞች የሚያመላልስ ባለ 24 ወንበር የመኪና ሰርቪስ ክራይ ግልጋሎት የሚውል ኣወዳድሮ መከራየት ከኣሸናፊ ነጋዴ ውል ማሰር ይፈልጋል።
  • Posted Date: ማክሰኞ ጥር 7, 2011 (over 5 years ago)
  • Closing Date: ሓሙስ ጥር 16, 2011 03:30 Morning (closed)
  • Bid Bond:0.00
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:25.00
  • Bid Opening Date: ሓሙስ ጥር 16, 2011 04:00 Morning
  • Vehicle Rent/ Heavy Machinery Purchase/
  • Print
  • Pdf

1 ተጫራቾች በወጣው ጨረታ በዚህ ዘርፍ የተሰማሩን የዘመኑን ታክስ ቫት ቲኦቲ ተመዝጋቢ የሆኑ ለዚህ የተማላ የንግድ ፍቃድ የያዙና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፤

2 የጨረታ ሰነድ 25.00 (ሃያ ኣምስት ብር) በሃገር መከላከያ ሚኒስቴር የ4ኛ ሜ/ክ/ጦር ዲስክ ቢሮ መውሰድ ይችላሉ።

3 ጨረታው በጥር 06/05/2011ዓ/ም እስከ 16/05/2011ዓ/ም በኣየር ላይ ወሎ በዛው ቀን ከጥዋት 3:30 ሰዓት ተዘግቶ በዛው ቀን 4:00 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ኣሉበት ይከፈታል።

4 መስሪያ ቤቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

Backs
Tender Category