የኔዘርላንድ ልማት ድርጅት (SNV) በትግራይ ክልል የተለያዩ ወረዳዎች ላይ ለሚሰራቸው የልማት ስራዎች በተለያዩ ወቅቶች መኪና እየተከራየ ይሰራል።
  • Posted Date: ሓሙስ ታኅሣሥ 11, 2011 (over 5 years ago)
  • Closing Date: ሓሙስ ታኅሣሥ 18, 2011 11:00 Afternoon (closed)
  • Bid Bond:0.00
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:0.00
  • Bid Opening Date: ሓሙስ ታኅሣሥ 18, 2011 11:30 Afternoon
  • Vehicle Rent/ Heavy Machinery Purchase/
  • Print
  • Pdf

1 ስለሆነም በተጠየቀ ግዜ የተጠየቀው የመኪና ዓይነት ማቅረብ የሚችል ና የ2011 ዓ/ም የታደሰ የመኪና ኣካራይ ንግድ ፍቃድ ያለው ማንኛውም ግለሰብ ወይም ድርጅት እንዲወዳደሩ ይጋበዛል።

2 የጨረታ ማቅረብያ ፎርም ከታች በተመለከተው የድርጅቱ ፅ/ቤት እስከ 18/04/2011 ዓ/ም ድረስ በስራ ሰዓት መጥተው መውሰድ ይችላሉ። ፎርሙ ተሞልቶ በሚመለከተው ሃላፊ ተፈርሞና የድርጅቱ ማህተም ኣርፎበት እሰከ 18/04/2011 ዓ/ም ከቀኑ 11 ሰዓት ድረስ ከታች በተጠቀሰው ኣድራሻ መቅረብ ኣለበት።

3 ድርጅቱ ጨረታውን የመሰርዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ኣድራሻ ፍተኛ ፍርድ ቤት ፊት ለፊት ዶቭ ካፌጎን የሚገኝው ህንፃ 1ኛ ፎቅ

ስ.ቁ 0344-410100 ወይም 0914-706479 መደወል ይችላሉ።

Backs
Tender Category