በትግራይ ክልል የኮንስትራክሽን መንገድና ትራንስፖርት ቢሮ ዳይሬክቶሬት ሕንፃ ዲዛይንና ኮንስትራክሽን በ2011 በጀት ዓመት ሑመራ ከተማ ሆስፒታል ህንፃ ፕሮጀክት ግንባታ ለማካሄድ በደረጃ BC-5/GC-6 እና ከዛ በላይ ለሆኑ ኮንትራክተሮች አጫርቶ ለመስራት ይፈልጋል።
  • Posted Date: ዓርቢ ጥቅምቲ 9, 2011 (over 5 years ago)
  • Closing Date: ዓርቢ ሕዳር 7, 2011 02:00 Morning (closed)
  • Bid Bond:4000.00
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:500.00
  • Bid Opening Date: ዓርቢ ሕዳር 7, 2011 02:01 Morning
  • House & Building Construction/
  • Print
  • Pdf

ጨረታዉ በጋዜጣ የወጣበት ቀን ጥቅምት 8/2011

1 የ2010 ዓ.ም የታደሰ የንግድ ስራ ፈቃድ፣ የአቅራቢነት ምዝገባ ሰርተፍኬት፣ የቫት ምዝገባ ምስክር ወረቀት፣ የባለፈው ወር የቫት ዲክላሬሽን፣ የቲን ምዝገባ፣ የኮንትራክተር ምዝገባ ካርድ ማስረጃዎችን ማቅረብ የሚችሉ።

2 የጨረታ ማስከበሪያ በህግ ከታወቀ ባንክ በሁኔታዎች ላይ ያልተመሰረተ ዋስትና (unconditional bank guarantee) ወይም የገንዘብ ክፍያ ማዘዣ CPO ብር400,000 /አራት መቶ ሺ ብር/ማቅረብ አለባቸው።

3 መስፈርቶቹን የሚያሟሉ ሁሉም ተጫራቾች ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 30 /ሰላሳ/ ቀናት ውስጥየማይመለስ ብር 500 /አምስት መቶ/በመክፈል የጨረታ ሰነዱን ከዳይሬክቶሬቱ መግዛት ይችላሉ።

4 ለተጨማሪ ማብራሪያ ወደ ትግራይ ክልል ኮንስትራክሽን መንገድና ትራንስፖርት ቢሮ ዳይሬክቶሬት ህንፃ ዲዛይንና ኮንስትራክሽን ቢሮ ቁጥር 191 በአካል በመቅረብ ወይም በ0344408773 የስልክ መስመር በመደወል መጠየቅ ይቻላል

Backs
Tender Category