በሃገር መካላኪያ የሰሜን ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ የተለያዩ ያገለገሉ መመገቢያና ማብሰያ የቢሮ እቃዎች እንዲሁም የብረት ኣልጋ አጫርቶ መሸጥ ይፈልጋል
  • Posted Date: ሮብ ሚያዝያ 3, 2010 (over 6 years ago)
  • Closing Date: እሁድ ሚያዝያ 14, 2010 02:00 Morning (closed)
  • Bid Bond:0.00
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:50.00
  • Bid Opening Date: እሁድ ሚያዝያ 14, 2010 02:05 Morning
  • Wood and Wood Work/ Other Sale/ Used Items Sale/
  • Print
  • Pdf

1 የንግድ ፈቃድ ያለዉ እና የዘመኑን ግብር የከፈለ በዚሁ ጨረታ መሳተፍ የሚያስፈልግ ሁሉም ከመጋቢት 30 ቀን 2010 ዓም እስከ ሚያዝያ 15 ቀን 2010 ዓም የማይመለስ ብር 50 በመክፈል ሰነዱን በሰሜን ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ ዘወትር በስራ ሰዓት ከሰኞ እሰከ ኣርብ ድረስ በመቅረብ የፋይናንስ ክፍያ ክፍል በመግዛት እንዲጫረቱ ይጋብዛል

Backs
Tender Category