https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/4358
በሃገር መካላኪያ የሰሜን ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ የተለያዩ ያገለገሉ መመገቢያና ማብሰያ የቢሮ እቃዎች እንዲሁም የብረት ኣልጋ አጫርቶ መሸጥ ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ ሚያዝያ 3, 2010 (ከ 8 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሰንበት ሚያዝያ 14, 2010 02:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:50
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰንበት ሚያዝያ 14, 2010 02:05 ጥዋት
  • ምድብ: ዕንፀይቲን ስራሕቲ ዕንፀይቲ/ ካልኦት ዝሽወጡ/ ዘገልገሉ ኣቅሑት መሸጣ/

1 የንግድ ፈቃድ ያለዉ እና የዘመኑን ግብር የከፈለ በዚሁ ጨረታ መሳተፍ የሚያስፈልግ ሁሉም ከመጋቢት 30 ቀን 2010 ዓም እስከ ሚያዝያ 15 ቀን 2010 ዓም የማይመለስ ብር 50 በመክፈል ሰነዱን በሰሜን ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ ዘወትር በስራ ሰዓት ከሰኞ እሰከ ኣርብ ድረስ በመቅረብ የፋይናንስ ክፍያ ክፍል በመግዛት እንዲጫረቱ ይጋብዛል