ፈልግ (Ctrl+/)
Tigrigna
English
Login
Please sign-in to your account and start the adventure
Email or Username
Password
Forgot Password?
Remember Me
Sign in
ቅዱስ ፍሬምናጦስ አባሰላማ ከሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ ለሚያሰራዉ Basement G+10 ህንፃ አገልግሎት የሚዉል ስሚንቶ 2ኛ ደረጃ : ሐሸዋ የተንቤን /ካላ : ፀፀር 002 በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል::
የተለቀቀበት ቀን: ኣርብ ነሐሴ 27, 2008 (ከ 9 ዓመታት)
መዝግያ ቀን: ሓሙስ ጳጉሜ 3, 2008 06:00 ከሰአት (
ተዘጋ
)
የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
ቦታ:
መቐለ
የጨረታ ደኩመንት ዋጋ: 50.00
ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሓሙስ ጳጉሜ 3, 2008 06:00 ከሰአት
የግንባታ ጥሬ እቃዎች
Print
Pdf
ህጋዊ ንግድ ፈቃድ የ 2008 ዓም የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለዉ
አሸናፊዉ ተወዳደሪ በሕጋዊ መንግድ ዉል ማሰር የሚችል መሆን አለበት
በጨረታዉ መሳተፍ የሚፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 50.00 Â /ሃምሳ ብር/ በመክፈል ከገነዘብ ቤት መዉሰድ ይችላል::
ጨረታዉ ከ ነሓሴ 26/2008 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ጰጉሜ 3/2008 ዓ/ም 9:00 (ዘጠኝ ሰዓት) ድረስ የሚቆይ ሆኖ የተሞላ የጨረታሰነድ ኦርጀናልና ኮፒ ለየብቻ በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሣጥን ማስገባት ይችላል
ተጫራቾች ለ ጨረታዉ ማስረከቢያ 2 % በሲፒኦ በማዘጋጀተ የጨረታ ሰነድ ኦርጀናልና ኮፒ ለየብቻዉ በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሣጥን ማስገባት ይኖርባችዋል::
ጨረታዉ የሚዘጋዉ ከመሰከረም ጰጉሜ 3/2008 ዓ/ም ከቀኑ 9:00(ዘጠኝ ሰዓት )Â ሲሆን ጨረታ የሚከፈተዉ ደግሞ ከቀኑ 9:00 ይሆናል::
ለተጨማሪ ማብራሪያ 0914729078 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ::
ማሳሰቢያ ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ ን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ
መመለስ
የጨረታ ምድብ
ሶፍትዌርና ኔትዎርክ (26)
ኮንስትራክሽን (301)
ኤሌትክትሮኒክስና ኣይሲቲ እቃዎች (553)
የሂሳብ ኣያያዝና ኦዲት ማድረግ (74)
ግብርና (198)
የግንባታ እቃዎች (1266)
ፅዳትና የንፅህና እቃዎች (234)
ማማከር (41)
ትምህርትና ስልጠና (27)
ኤሌክትሪካልና ኤሌክትሮ መካኒካል (393)
ምግብና መጠጥ (175)
እግድ (56)
ፈርኒሽንግና ፊክስቸር (19)
ፈርኒቸር (230)
ጠቅላላ ስራዎች አገልግሎት (27)
ስጦታዎች እና እደ-ጥበብ (2)
ጤና (41)
የቤት ዕቃዎች (44)
ኢንሹራንስ (1)
የላብራቶሪ እቃዎች እና ኬሚካል (182)
መሬትና ሊዝ (3)
ጥገና (81)
የህክምና ዕቃዎች (63)
መኣድና የተፈጥሮ ሃብት (4)
የቢሮ እቃዎችና የፅህፈት መሳሪያዎች (268)
ማሸግያ መጠቅለያ እና ወረቀቶች (3)
ፎቶግራፍና ፊልም (6)
የህትመት ስራዎች (110)
የማስታወቅያ ስራዎች (11)
ኪራይ (213)
ሽያጭ (333)
የጥበቃ ስራዎችና ሰኪዩሪቲ (40)
የተሽከርካሪ መለዋወጫ እቃዎች (627)
የስፖርትና ትጥቅና ተዛማጅ እቃዎች (44)
ቴሌኮምኒኬሽን እቃዎች (13)
ጨርቃ ጨርቅና የቆዳ ውጤቶች (286)
የትራንዚትና መጓጓዠያ ኣገልግሎት (100)
የተሽከርካሪና ከባደ ማሽነሪ (166)
መጋዝን (25)
እንጨት እና የእንጨት ስራ (76)
ኣልሙኒየም፡ መስትዋትና የብረታ ብረት ስራዎች (88)
s